Tender Detail

Tender Details

  • Company አርሲ ዞን አርባጉጉ የገበሬዎች ሕ/ሥ/ዩኒየን ሀላፊነቱ የተወሰነ
  • Address አርባጉጉ የገ/ሕ/ሥራ/ ዩኒየን አርሲ ዞን መርቲ ወረዳ አቦምሳ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 21 09 68 80
  • Website
  • Deadline20 Jul 2024, 10:42 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአርባ ጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒዬን ኃ/የተወሰነ በ2016 የበጀት አመት ለዩኒዬኑ አባል ለሆኑ ህብረት ስራ ማህበራት የግብርና ግብአት ለማጓጓዝ የሚያገለግል ሲኖትራክ የጭነት መኪና በሻንሲ እና ተሳቢ መኪና ለየብቻው በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


2 ጊዜ የወጣ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ቁጥር አዩ -07/01/2016

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአርባ ጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒዬን /የተወሰነ በ201የበጀት አመትለዩኒዬኑ አባል ለሆኑ ህብረት ስራ ማህበራት የግብርና ግብአት ለማጓጓዝ የሚያገለግል ሲኖትራክ የጭነት መኪናበሻንሲ እና ተሳቢ መኪና ለየብቻው በግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።

በዚሁ መሰረት በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች

  1. በዘርፉ ህጋዊ የታደሰ ንግድ ፍቃድ (ቲን ነበርያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃማቅረብ የሚችሉ።
  2. ተጫራቾች ዋጋ ሞልተው የሚያቀርቡበት የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ጋር ተያይዞ በቀረበው ሰነድ መሰረት ቫትን ጨምሮመሆን አለበት።
  3. ተጫራቾች አዲስ ሲኖትራክ 400 HP 2023 ምርት መኪና በሻንሲ በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሰነድ የመሙላት ኃላፊነትአለበት።
  4. ተጫራቾች አዲስ ተሳቢ መኪና በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሰነድ ላይ የመሙላት ኃላፊነት አለበት።
  5. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሰነድ የማይመለስ ብር 1000 (አንድ  ብርበዩኒዬኑ ሂሳብ ቁጥር 1000075161127 ኢትዮጵያንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በስራ ሰአት አዳማ ከተማ ታደሰኣበበ ህንፃ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሬቻ ቅርንጫፍ ጀርባ በሚገኘው ቢሮ የዩኒዬኑ ንብረት ክፍል ኃላፊበመቅረብ መግዛት ይችላሉ።
  6. ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው የሚቆየው ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 (አስርተከታታይ የስራ ቀናትክፍት ሆኖ ይቆያል
  7. ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በ11ኛው ቀን ከቀኑ 800 ተዘግቶ 8፡30 አዳማ ከተማ ታደሰ አበበ ህንፃ ኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በሬቻ ቅርንጫፍ ጀርባ ይከፈታል።
  8. እያንዳንዱ ተጫራች ለእያንዳንዱ መኪና 100,000 (አንድ መቶ  ብርየጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ ሲፒኦበአርባ ጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒዬን /የተወሰነ ስም በባንክ አሰርቶ ማቅረብ አለበት።
  9. ተጫራቾች ከተሰማሩበት የንግድ ስራ ዘርፍ ውጭ በሆነ ንግድ ፍቃድ መወዳደር አይችልም።
  10. ዩኒዬኑ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 091 230 7220/092 109 6880/091 703 4343

በኦሮሚያ ክልል አርሲ ዞን የአርባጉጉ የገበሬዎች ህብረት ስራ ዩኒዬን /የተወሰነ


 

Save Tender