Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት
  • Address አዳማ ከተማ ናፍራን ሕንፃ 3ኛ ፎቅ : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 022-212-04-17
  • Website
  • Deadline18 Jul 2024, 3:39 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት ለልብስ ስፌት ዕቃዎችን በሐራጅ መሸጥ ይፋልጋል


የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት

የሐራጅ‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ ሽያጭ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት በሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎት የማሽነሪ 807/205 በተሠጠውስልጣን መሰረት ከተከራይ መልሶ የተረከበውን ለልብስ ስፌት ዕቃዎችን በኪራይ ወስደው የነበረው ከዚህ በታችስሙ የተጠቀሰው ተከራይ በሊዝ ውሉ የሚያገለግሉ ማሽነሪዎች ባሉበት ሁኔታ በግልፅ ሐራጅ አወዳድሮ በጥሬገንዘብ መሸጥ መሰረት የሊዝ ክራይ ክፍያውን ባለመክፈሉ ምክንያት ባንኩ በአዋጅ ቁጥር 103/90 እናይፈልጋል።

የካፒታልዕቃ ተከራይስም

.

የሚጠውንብረት

ብዛት

የሐራጁመነሻ ዋጋ(ብር)

የሚጠውንብረትናየሚገኝበትቦታ

የሐራጁደረጃ

ሐራጁየሚካሄድበትቦታ እና ቀንሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

ቭኖቭልጄኔራል ትሬዲንግ /የተ/የግ/ማህበር

 

I

cutting Machine (የልብስመቁረጫማሽን)

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

3.995.931.64

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

ኦሮሚያብሔራዊ ክልላዊመንግስት፣ በአዳማከተማ ዳቤክ/ከተማ፣ጨፌ ወረዳልዩ ቦታብራዘርስብስኩት(ጨፌወረዳ /ቤትፊትለፊት)

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

1

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

 

የተከራይ ግቢውስጥ ባለመጋዘንሐምሌ 18ቀን 2016 . 4:00-6:00

 

1

Bias Cutting & Winding Machine

01

2

Straight Knife Cutting Machine

01

II

Sewing machineries (የተለያዩብራድ የልብስየስፈትማሽኖች)

53

III

Finishing machineries (የማጠናቀቂያማሽኖች)

 

1

Fussing Press Machine

01

2

Thread Trimmer Machine

01

3

Steam Generator Boiler (For 4 01 Iron use)

01

4

Electric Steam Iron

12

5

Embroidery Machine (6 Heads)

1

ማሳሰቢያ

1. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን መነሻ ዋጋ 1/4 የባንክ ክፍያ ማዘዣ (ሲፒኦብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡

2. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ ተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለ ያስያዘውገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ይሰረዛል፡፡ በተጨማሪ ንብረቱ ድጋሚ ለጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሲቀርብ በሚታየው የዋጋልዩነት ይጠየቃል፡፡

3. አሸናፊው ያስያዘውን ገንዘብ ከግዢው ዋጋ ሲታሰብለት ለተሸነፉ ተጫራቾች ያስያዙት ሲፒኦይመለስላቸዋል።

4. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው አሸናፊ 15% የተጨማሪ እሴት ታክስ/WAT/ ጨምሮ ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑክፍያዎችን ገዢው ይከፍላል፡፡

5. በሐራጅ ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እና የሚመለከታቸው የመንግስት አካላትተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡

6. ዝርዝርና ተጨማሪ መረጃ በተመለከተ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዳማ ዲስትሪክት መስሪያ ቤት ናፍራን ሕንፃ3 ፎቅ በአካል በመቅረብ ማነጋገር ወይም በስልክ ቁጥር፡- 022-212-04-17 ላይ መደወል ይቻላል፡፡ ንብረቱንመጎብኘት የሚፈልግ ተጫራች ከዲስትሪክቱ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በማስያዝ መጎብኘት ይችላሉ፡፡

7. ባንኩ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ሃራጁን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዮጵያ ልማት ባንክ


 

Save Tender