Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Abattoirs Enterprise (የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት)
  • Address ቄራ ሰፈር : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0114163978
  • Websitehttp://www.aaae.gov.et/en/
  • Deadline22 Jul 2024, 10:10 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

በድጋሚ የወጣ የአትክልትና ፍራፍሬ፣ የዶሮ ሥጋ፣ የእንቁላልና አሳ መሸጫ ሱቆች ኪራይ ጨረታ ማስታወቂያ


የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት 2017 በጀት ዓመት አንድ ለአትክልትና ፍራፍሬ እና አንድ ለዶሮ ሥጋ፣ እንቁላልና አሳመሽጫ ብቻ የሚሆን የኮንተይነር ሱቅ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማከራየት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ ማንኛውም ተጫራች፡-

  • በመስኩ ወይም በተመሳሳይ ሕጋዊ የታደሰ የንግድ ፈቃድና የግብር ከፋይ ሰርተፍኬት ያለውና የዘመኑ ግብርየከፈለ የማይመለስ ኮፒ በማያያዝ ማቅረብ አለበት፡፡
  • የጨረታ ማስከበሪያ በጨረታ ሰነዱ ላይ በተገለፀዉ መሰረት ይሆናል፡፡
  • የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ የማይመለስ ብር 200.00 /ሁለት መቶ ብርበመክፈል ማርኬቲንግ የሥራ ሂደት ቢሮቁጥር 2 በመቅረብ መውሰድ ይችላል፡፡
  • የዋጋ ማቅረቢያና ሌሎች መረጃዎች የያዘውን የጨረታ ሠነድ በታሸገ ኢንቨሎፕ ከጨረታ መዝጊያ ሰዓት በፊትበተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ማስገባት አለበት፡፡
  • ጨረታው ሐምሌ 22 ቀን 2016 . 400 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት 430 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት በድርጅቱ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  • ድርጅቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ 8868/

0114163978/0114172877 ይጠይቁ ::

የአዲስ አበባ ቄራዎች ድርጅት

Save Tender