Tender Detail

Tender Details

  • Company የኢትዩጵያ ልምት ባንክ
  • Address , Phone: 0115245373
  • Website
  • Deadline09 Aug 2024, 4:07 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

የጨረታ ማስታወቂያ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለብድር ገንዘብ ማካካሻነት በአዋጅ ቁጥር 97/90፤ 1147/11 እና 216/92 መሰረት በብድር ዕዳ ምክንያት የተረከባቸውን ከዚህ በታች በሰንጠረገዩ የተመለከቱትን ንብረቶች በድርድር ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል::


ተ.ቁ 

የተበዳሪውየመያዣ ሰጪውስም

የንብረትአድራሻ

የንብረት ዝርዝር

የቦታ ስፋት(በሄክታር)

የጨረታ መነሻዋጋ (በብር)

የጨረታ ሁኔታ 

የጨረታ ደረጃ 

ጨረታው የሚካሄድበት ቀንና ሰዓት

1

ኤም ኤን ኤስማኑፋክተሪንግ የተ/የግ/ማህበር

በኦሮሚያብሔራዊክልላዊመንግስትበሸገርከተማአስተዳደርለገጣፎለገዳዲ ከተማ

የጨርቃጨርቅፋብሪካግንባታዎችየኤሌክትሪክስራዎች፣ማሽነሪዎችናመሣሪያዎች፣ተሸከርካሪዎችግብዓቶችናየተጠናቀቁምርቶች

106,638.95 ካሬሜትር

2,306,801,435.60

 

ድርድር

ሁለተኛ 

 ነሃሴ 08 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00-6:00 ሰዓት 

2

ማጃንግ አግሮኢንዱስትሪ /የተየግል ማህበር

ጋምቤላ ///መ፤ማጃንግ ዞን፣መንገሺወረዳ፣

የመስኖ እርሻ እናግንባታዎች፣ የእርሻማሽነሪዎች፣ተሽከርካሪዎች፣

1000 ሄክታር

241,180,405.31

ድርድር

ልዩ

ድርድር

ነሃሴ 09 ቀን 2016 ዓ.ም ከጠዋቱ 4:00-6:00 ሰዓት

 

ማሳሰቢያ 

1. ተጫራቾች ለእያንዳንዱ የመያዣ ንብረት የማይመለስ ብር 100 /አንድ መቶ ብርበመክፈል የተዘጋጀውን የጨረታሰነድ በመግዛት ንብረቱን የሚገዙበትን ዋጋ፣ ስምና አድራሻቸውን በመጥቀስ በባንኩ ዋና /ቤት ሁለተኛ ታወር ምድርቤት ለዚሁ ጨረታ በተዘጋጀዉ ሣጥን ለኤምኤን ኤስ ማኑፋክተሪንግ /የተ/የግ/ማህበር ነሃሴ 08 ቀን 2016 .ከጠዋቱ 350 ሰዓት ፣ለማጃንግ አግሮ ኢንዱስትሪ የተ/የግል ማህበር ነሃሴ 09 ቀን 2016 . ከጠዋቱ 350 ሰዓትድረስ ማስገባት ይችላሉ፡፡

2. ተጫራቾች የጨረታውን መነሻ ዋጋ 10 በመቶ በባንክ ክፍያ ማዘዣ /..ብቻ በማስያዝ መጫረት ይችላሉ፡፡

3. አሸናፊ የሆነው ተጫራች ያሸነፈበትን ቀሪ ገንዘብ 15 /በአስራ አምስትተከታታይ ቀናት ውስጥ አጠቃሎ ካልከፈለያስያዘው ገንዘብ ለባንኩ ገቢ ሆኖ ጨረታው ይሰረዛል;፡

4. ጨረታው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሰንጠረዡ

በተመለከተው ቀንና ሰዓት በባንኩ ዋናው /ቤት ይካሄዳል፡፡

5. 15% የተጨማሪ እሴት ታክስና ሌሎች ገዢ እንዲከፍላቸው በሕግ የተወሰኑ ክፍያዎችን፣ የስም ማዛወሪያ ክፍያንጨምሮ ገዢው ይከፍላል፡፡

6. አንዳንድ የድርጅቶቹ ንብረቶች የጉምሩክ ቀረጥና ታክስ ያልተከፈለባቸው ስለሆኑ ገዢው የቀረጥ ነጻ መብትሊኖረው አሊያም በመንግስት የሚፈለገውን ቀረጥ ለመክፈል ይገደዳል፡፡

7. የድርጅቶቹ የስራ እንቅስቃሴ ያልተቋረጠ በመሆኑ አሸናፊው ከግዢው ዋጋ በተጨማሪ በመጓጓዝ ወይም በክምችትላይ ያሉ ግብዓቶች /ጥሬ ዕቃዎችበከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የተሰበሰቡ ምርቶችን በርክክብ ወቅት በሚደረስበትየትመና ዋጋ መሰረት በጥሬ ገንዘብ /በዱቤከፍሎ መውሰድ ይኖርበታል፣ እንዲሁም

8. ባንኩ ለሽያጭ የቀረቡትን ንብረቶች የሚሸጠው ከተቻለ ሙሉ በሙሉ በጥሬ ገንዘብ ሲሆን አሸናፊው በባንኩብድር ፖሊሲና የአሰራር ስርዓት መሠረት አስፈላጊውን መስፈርቶች ካሟላና ፕሮጀክቱን የሚያስቀጥል ከሆነ ንብረቱንበከፊል ብድር ለመግዛት መጠየቅ ይችላል፡፡

9. የጨረታ አሸናፊው የድርጅቶቹን ቋሚ ሰራተኞች በሙሉ ከመብትና ጥቅማቸው ጋር መረከብ ይጠበቅበታል፡፡

10.በጨረታው ላይ መገኘት የሚችሉት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው ብቻ ናቸው

11.በጨረታው ዝርዝር እና ተጨማሪ መረጃን ለማግኘት የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ዋና /ቤት ታወር ሁለት ሦስተኛ ፎቅላይ በሚገኘው የኦንጎይንግ ኮንሰርን ፕሮጀክት እና አኳየርድ አሴት ማኔጅመንት ዳይሬክቶሬት በአካል በመቅረብ ወይምበስልክ ቁጥር 011--524-53-73/011-524-42-69 ደውሎ ማግኘት ይቻላል፡፡ ንብረቱን መጐብኘት የሚፈልግከዳይሬክቶሬቱ ጋር አስቀድሞ ቀጠሮ በመያዝ መጐብኘት ይቻላል፡፡

12.ባንኩ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

የኢትዩጵያ ልምት ባንክ

Save Tender