Ethio Life and General Insurance S.C ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ.ማ የጨረታ ቁጥር ELIG/02/2024
ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ ኢማ ከዚህ በታች የተገለፁትን ተሽከርካሪዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች እናየጽህፈት መሳሪያዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የዕቃዎቹ ዝርዝር
|
ተ.ቁ |
የዕቃው ዝርዝር |
መለኪያ |
ብዛት |
ምርመራ |
|
1 |
ለቢሮ የሚያገለግሉተሽከርካሪዎች |
በቁጥር |
10 |
በቤነዚልየሚሰሩናኤልክትሪክየሚሰሩተሽከርካሪዎች |
|
2 |
የቢሮ ጠረምፔዛናወንበሮች |
በቁጥር |
|
በኩባንያውስታንዳርድ መሰረት |
|
3 |
የኤሌክትሮኒክስ አቃዎችኮምፒውተር ላፕቶፕ ፎቶ ኮፒ ማሽን ፕሪንትር ማሽን ስካነር ማሽን ፋክስ ማሽን ዩፒኤስ ዩፒኤስ ባትሪ የፕሪንትር ቶነሮች |
|
|
|
|
በቁጥር
|
45 |
|
||
|
በቁጥር |
9 |
|
||
|
በቁጥር |
5 |
|
||
|
በቁጥር |
17 |
|
||
|
በቁጥር |
3 |
|
||
|
በቁጥር |
5 |
|
||
|
በቁጥር |
5 |
|
||
|
በቁጥር |
25 |
|
||
|
4 |
የተለያዩ የጽህፈትመሳሪዎች |
|
|
በጨረታ ሰነዱ መሰረት |
|
5 |
ህትመቶች /PADS) |
|
|
በጨረታ ሰነዱ መሰረት |
|
6 |
ኤልኢዲ ዲጅታልማስታወቂያ |
በቁጥር |
23 |
በጨረታ ሰነዱ መሰረት |
1. ተጫራቾች ከላይ ከተገለፁት እቃዎች ዝርዝር ውስጥ በሁሉም ወይም በተናጠል መወዳደር ይችላሉ፡፡
2. ተጫራቾች በመስኩ ሕጋዌ የንግድ ምዝገባ ሰርተፊኬት፤ የንግድ ፍቃድ ያላቸው፤ የዘመኑን የግብር ግዴታቸውንየተወጡ እና የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው፡፡
3. ተጫራቾች ለጨረታ ማስከበሪያ የሚሆን ብር 10% የተሽከርካሪውን ዋጋ እና ለሌሎቹ 10000.00 (አስር ሽህ ብር)በኩባንያችን ስም በባንክ የተረጋገጠ ቼክ (ሲፒኦ) ከዋጋ ማቅረቢያው ስነድ ጋር አብረው ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
4. ተጫራቾች ዘወትር በስራ ሰዓት መስቀል ፍላወር በሚገኘው የኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ.ማ ዋናመስሪያ ቤት ሆም ኦፍ ሚሊዮንስ ህንፃ 5ኛ ፎቅ ላይ በመቅረብ ስለጨረታው የሚገልፀውን ሰነድ የማይመልስ ብር 100 ( አንድ መቶ ብር) በመክፈል መውስድ ይችላሉ፡፡
5. ተጫራቾች የሚወዳደሩበትን ዋጋ በሰም በታሸገ ኢንቨሎፕ እስከ ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ድረስለዚሁ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
6. ጨረታው ሐምሌ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ በኩባንያው የስልጠና አዳርሽ 8ኛ ፎቅ ላይ ይከፈታል፡፡
7. ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 011-4702077/0115570606 ደውሎ መጠየቅ ይችላሉ፡፡
8. ኩባንያው የተሸለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ- ኢትዮ ላይፍ ኤንድ ጀነራል ኢንሹራንስ አ.ማ ዋና መ/ቤት
መስቀል ፍላወር ሆምስ ኦፍ ሚሊዮንስ ሕንፃ 5ኛ ፎቅ ቢሮ ቁጥር 10
ስልክ 011-4702077/0115570606
አዲስ አበባ
