Tender Detail

Tender Details

  • Company Felege Hiwot Comprehensive Specialized Hospital (የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል)
  • Address ባህርዳር ከተማ ቀበሌ 13፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0583205738
  • Websitehttps://felegehiwothospital.com
  • Deadline11 Aug 2024, 9:53 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህሙማን አገልግሎት የሚውሉ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የኦፕራሲዮን ልብስ፣ የኦፕራሲዮን ጫማ፣ የውሃ፣ የኤሌክትሪክና የሁለገብ ጥገና እቃዎች፣ መድሃኒት ሪኤጀንትና ሳፕላይስ፣ የመኪና ጎማ ፣ የተለያዩ የፈርኒቸር እቃዎች ግዥ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ከአሸናፊዉ ድርጅት ለመግዛት ይፈልጋል


የግልፅ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ቁጥር፡- ፈ/ህ/አጠ/ስፔ/ሆ 02/2017

የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ለህሙማን አገልግሎት የሚውሉ ሎት 1 የፅህፈት መሳሪያዎች፣ሎት 2 የኦፕራሲዮን ልብስ፣ ሎት 3 የኦፕራሲዮን ጫማ፣ ሎት 4 የውሃ፣ የኤሌክትሪክና የሁለገብ ጥገና እቃዎች፣ሎት 5 መድሃኒት ሪኤጀንትና ሳፕላይስ፣ ሎት 6 የመኪና ጎማ ፣ ሎት 7 የተለያዩ የፈርኒቸር እቃዎች ግዥ በግልፅጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ ከአሸናፊዉ ድርጅት ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በመሆኑም በዚህ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ የሚወዳደሩ ድርጅቶች :-

1. በዘመኑ የታደሰና በዘርፋ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸው

2. የግብር ከፋይነት መለያ /TN CARD /ሰርቴፊኬት ያላቸው፣

3. አጠቃላይ የአንድ አመቱ ድምር የገንዘቡ መጠን ከብር 200,000.00/ሁለት መቶ ሽህ ብር እና በላይ ከሆነየተጨማሪ እሴት ታክስ/VAT/ ከፋይነት የተመዘገቡ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ የምስክር ወረቀት ማቅረብየሚችሉ፣

4. ተጫራቾች በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ለመሳተፍ ከላይ ከተቁ 1- 3 የተጠቀሱትን የሚመለከታቸውን ማስረጃዎች ፎቶ ኮፒከመጫረቻ ሰነዶቻቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው፡፡

5. ተጫራቾች ስለጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ዉ ዝርዝር መግለጫ እስፔስፊኬሽን/ እና የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መመሪያ ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱ ጋርተያይዟል፡፡

6. ተጫራቾች ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል መወዳደር ይችላሉ።

7. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን የማይመለስ 300.00 /ሶስት መቶ ብር/ ብቻ በመክፈል ከሆስፒታሉ ዋና ገያዥ ቢሮ ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ከወጣበት እለት ጀምሮ 16 ተከታታይ ቀናት ዘወትር በስራ ስዓት ማግኘት ይችላሉ፡፡

8. ተጫራቾች የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ ዋስትና /ቢድ ቦንድ ለሚወዳደሩበት ጠቅላላ ማንኛውንም ግብር እና ታከስጨምሮ2/ሁለት ፐርሰንት በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ /ሲፒኦ/፤ በሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንከዋስትና / ቢድ ቦንድ /ወይም በሆስፒታሉ የጥሬ ገንዘብ ደረሰኝ ገቢ በማድረግ ዋናውን ደረሰኝ ከፖስታው ውስጥ አብረው ማስያዝ ይኖርባቸዋል።

9. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሀሳቡን በአማርኛ ቋንቋ ስርዝ ድልዝ ሳይኖር በዋጋ ማቅረቢያዉ ቅፅ መሰረትየአንዱ ነጠላ ዋጋና ጠቅላላ ዋጋ በመሙላትና የድርጅቱን ህጋዊ ማህተም ፊርማና አድራሻ በማስቀመጥበጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ በሆስፒታሉ አስተዳደር ህንፃ 4ኛ ፎቅ የግዥ ኦፊሰሮች ቢሮ ቁጥር 9 ለዚሁ ተብሎበተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሳጥን ዘወትር በስራ ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ ይህ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ከወጣበት ዕለት ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 16ቀናት 4፡00 ሰዓት ድረስ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ሳጥኑም በዚሁ ዕለት ከቀኑ 4፡15 ይታሸጋል፡፡

10. ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በሆስፒታሉ ግዥዎች ቢሮ በዚሁ ቀን ከቀኑበ4፡30 ሰዓት ይከፈታል፡፡ ቀኑ በዓል ዝግ ከሆነ በሚቀጥለው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው ተመሳሳይ ሰዓትይከፈታል፡፡

11, ሆስፒታሉ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

12. በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው የሚሳተፋ አካላት ስለጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ዝርዝር መረጃ ማብራሪያ ከፈለጉ በአካል በመምጣት ወይም

በስልክ ቁጥር 058 3205738/058 222 0916 በመደወል ማግኘት ይችላሉ።

አድራሻ፡- ፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ባህር ዳር

የፈለገ ህይወት አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል

Save Tender