Tender Detail

Tender Details

  • Company Addis Ababa Leadership Academy (የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ)
  • Address 4 ኪሎ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0116673390
  • Website
  • Deadline05 Aug 2024, 2:58 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በ2017 በጀት ዓመት ለአካዳሚው ሰልጣኞች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጡ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎችን አወዳድሮ አገልግሎቱን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል


የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ በ2017 በጀት ዓመት በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መለያ ቁጥር: አ/አ/አ/አካ/ግ/ጨ-0001/2017 ለአካዳሚው ሰልጣኞች የሆቴል አገልግሎት የሚሰጡ በዘርፉ የተሰማሩ አቅራቢዎችን አወዳድሮ አገልግሎቱን መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡

ስለሆነም ከዚህ በታች የተገለፁትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ተጫራቾች እንዲሳተፉ ተጋብዟል፡-

  1. የንግድ ስራ ፈቃድ የምስክር ወረቀት
  2. የግብር ከፋይነት ሰርተፊኬት (TIN)
  3. የአቅራቢነታችንን ሁኔታ የሚገልፅ ከመንግስት ግዥ ኤጄንሲ የተሰጠንን የምዝገባ ምስክር ወረቀት
  4. የተ.እ.ታ ምዝገባ ምስክር ወረቀት
  5. ከግብር ሰብሳቢ መ/ቤት የተሰጠ ወቅታዊ የግብር ክፍያ ማረጋገጫ
  6. . የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሂደቱ የመንግስትን የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ና የግዥ ሂደት የተከተለና በግዥ መመሪያው መሰረት ተፈጻሚ ይሆናል።
  •  ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን አራት ኪሎ ከብርሃንና ሰላም ማተሚያ ቤት ወደ ፒያሳ በሚወስደው መንገድ 200 ሜትር ላይ በሚገኘው ዳብር ህንፃ ሦስተኛ ፎቅ የግዥ ዳሬክቶሬት ቢሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ በመቅረብ በብር 200 መግዛት ይችላሉ፡፡
  •  ተጫራቾች 200,000.00 (ሁለት መቶ ሺህ) የብር መጠን ያለው የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ “ለአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ” በሚል አድራሻ በባንክ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ወይም ቅድመ ሁኔታ ባላስቀመጠ የባንክ ዋስትና ወይም በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጁ ከሆነ ካደራጃቸው መ/ቤት የዋስትና ደብዳቤ “ለአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ” በሚል አድራሻ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  • ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው በሁለት(2) ኤንቬሎፕ የሚቀርብ ሆኖ ተጫራቾች አስፈላጊ የሆኑ ህጋዊ ሰነዶችን፣ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ (CPO)፣ ቴክኒካል ዶክመንቶችን በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱ መሰረት እና ቴክኒካል የመወዳደሪያ ሰነዶችን የያዘ አንድ ሰነድ ኦርጅናል እንዲሁም ዋጋ የያዘውን ፋይናንሻል ሰነድ ኦሪጂናል ሰነድ በማዘጋጀት የሁለቱንም ኦርጅናል ሰነዶች አንድ፣ አንድ ኮፒ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡ ተጫራቾች ከአካዳሚው በወሰዱት የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ የተጠየቁትን ሞልተውና እያንዳንዱ ገጽ ላይ ማህተም በመምታት መመለስ ይኖርባቸዋል፡፡
  •  ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 (አስር) የስራ ቀናት የሚቆይ ሆኖ በ11ኛው የስራ ቀን ከላይ በተጠቀሰው አድራሻ ከጠዋቱ 4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዚሁ ዕለት ጠዋት 4፡15 ተጫራች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  • የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው መክፈቻ አስራ አንደኛው ቀን በዓል ከሆነ ቀጥሎ በሚገኘው የስራ ቀን የሚከፈት ይሆናል፡፡
  • አካዳሚው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።

ስለ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ተጨማሪ መረጃ ማግኘት ካስፈለገ ቀጥሎ ባለው የስልክ ቁጥር ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡-
0116-67-33-90/09 21 41 85 32
የአዲስ አበባ አመራር አካዳሚ አዲስ አበባ

Save Tender