Tender Detail

Tender Details

  • Company Ethiopian Mineral Corporation‎ (የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን)
  • Address 22 ማዞሪያ አውራሪስ ሆቴል አጠገብ : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0913705481
  • Websitehttps://ethiominerals.gov.et
  • Deadline09 Aug 2024, 11:57 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ጥሬ ኦፓል ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል


የጥሬ ኦፓል ሽያጭ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

ቁጥር -EMPBC/OT/NCB/PD/01/2016

የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ጥሬ ኦፓል ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮለመሸጥ ይፈልጋል፡፡

ሎት

የዕቃው ዓይነት

ብዛት

 

የሚገኝበትቦታ

የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውመዝጊያ

የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውመክፈቻ

ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው የሚከፈትበት ቦታ 

ቀን

ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌

ቀን

ሰዓት

ሎት 1

ትልቁ ጥሬኦፖል በአማካይ4.0x2.9 x17 . እስከ 5.0 3.5×1.65 .መጠን ያላቸውመካከለኛጥሬ ኦፖልበአማካይ 2.9 x2.0 x1.1 .እስከ3.1x1.9x1.3 .ሜ ትንሹ ጥሬ ኦፖል በአማካይ 2.1 x1.9 x1.3 ሳ.ሜ መጠን ያላቸው፡፡ 

10

 

አዲስ አበባ

9/12/2016

 

4:00 ሰዓት

 

9/12/2016

 

4:30 ሰዓት

 

አዲስ አበባ

በመሆኑም ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ግዴታዎች፦

  1. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሠነዱን በዚህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በስተመጨረሻ በተገለጸው በኮርፖሬሸኑ ዋና /ቤት ብሎክ 2 በግንባር በመገኘት የማይመለስ ብር 500.00 /አምስት መቶ ብርበመክፈል መውሰድ ይችላሉ፡፡
  2. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን የገዙ ተጫራቾች ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ለመከፈት አንድ ቀንእስኪቀረው ድረስ ዘወትር በስራ ቀናት ከጠዋቱ 230 እስከ 1030 ሰዓት ባለው ጊዜ ውስጥ በኮርፖሬሽኑበሚወከሉ ሰራተኞች አስጎብኚነት በአካል በመገኘት ባሉበት ሁኔታ መመልከት ይቻላል፡፡
  3. ተጫራቾች ለሚገዟቸው ጥሬ አፓሎች የሰጡትን ጠቅላላ ዋጋ 20 በመቶ (20%) የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያበባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ብቻ ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሠነዱ ጋር በማያያዝ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ከመከፈቱ በፊት በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ሣጥኑ ውስጥ ከሰነዳቸው ጋር የማስገባት ግዴታ ይኖርባቸዋል፡፡ አሸናፊ ለሆኑትና ያስያዙት ሲፒኦ (CPO) በንግድ ባንክ ከሆነ በሚከፍሉት ዋጋ ውስጥ ይታሰብላቸዋል፡፡ ለተሸነፉት ተመላሸ ይደረጋል፡፡
  4. ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መዝጊያ ሰዓት በኋላ የሚቀርቡ የመጫረቻ ሠነዶች ተቀባይነት የላቸውም፡፡
  5. ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነዳቸውን በታሸገ ኤንቨሎፕ በላዩ ላይ ማህተም ሶስት ጊዜ ያረፈበትበተጨማሪም ፊርማቸውን በማድረግ ማቅረብ አለባቸው።
  6. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መዝጊያ እና መክፈቻ ቀንን በተመለከተ ከላይ በሰንጠረዥ ላይ በተቀመጠው መሠረት /ቤትበተገለጸው ቀን እና ሰዓት ከጠዋቱ 400 ታሸጎ ተጫራቾችና ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በዚሁእለት ከጠዋቱ 430 ሰዓት በዋናው /ቤት ይከፈታል፡፡
  7. ተጫራቾች የሚገዙትን ንብረት አይነትና ዋጋ በቁጥርና በፊደል ያለ ስርዝ ድልዝ ገልጸው በታሸገውኤንቬሎፕ ለዚህ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  8. ተጨማሪ ማብራሪያ ካስፈለገ በስልክ ቁጥር +251-9-36-35-40-60 ወይም 09-62-20-90-03 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
  9. ኮርፖሬሸኑ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- 22 ማዞሪያ አውራሪስ ሆቴል አጠገብ

+251-9-62-20-90-03

የኢትዮጵያ ማዕድን ኮርፖሬሽን


 

Save Tender