Tender Detail

Tender Details

  • Company የበቾ ወሊሶ የገበሬዎች ሕብረት ስራ ዩኒየን ኃላፊነቱ የተወሰነ ማህበር
  • Address በጅማ መንገድ ከአዲስ አበባ 80ኪ.ሜ ቱሉ ቦሎ ከተማ ፡ ደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን : ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0113420140
  • Website
  • Deadline14 Aug 2024, 3:56 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

በቾ ወሊሶ የገ/ሕ/ሥራ ዩኒየን የዩኒየኑን ዕድገት ቀጣይነት “Sustainability study” በጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል


ለ2ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

በቾ ወሊሶ የገ/ሕ/ሥራ ዩኒየን የዩኒየኑን ዕድገት ቀጣይነት “Sustainability study” በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡

በመሆኑም በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መሳተፍ የሚፈልጉ ግለሰብ ወይም ድርጅት ከዚህ ቀጥሎ ያሉትን በማሟላት ተወዳድሮ መግዛት ይችላል፡፡
ተጫራቾች ማሟላት ያለባቸው፡-

  1. በሙያው ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያላቸውና የዓመቱን ግብር የከፈሉ መሆን ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ለጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ግዢ የማይመለስ 100.00 (አንድ መቶ) ብር በመክፈል ሰነዱን መግዛት አለባቸው፡፡
  3. ለጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ ቢድ ቦንድ ማስያዣ የአቅርቦቱን ዋጋ 2% በሲፒኦ ወይም በባንክ ዋስትና ሰነድ ማስያዝ አለባቸው፡፡
  4. ማንኛውም ተጫራች የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዶቹን በታሸገ ኤንቨሎፕ እስከ 14/12/2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡00 ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ ድረስ ዘወትር በስራ ሰዓት ዩኒየኑ ባዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሳጥን ማስገባት አለባቸው፡፡
  5. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መክፈቻ ቀን 14/12/2016 ዓ.ም ከቀኑ 8፡30 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  6. ተጫራቾች ለጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ የቀረበውን የ“Sustainability study” የሚሰራለት ዩኒየን መጥተው አይተው ዋጋ መስጠት ይችላሉ፡፡
  7. ተጫራቾች አንዱ ባቀረበው ዋጋ ላይ ተንተርሰው ዋጋ ማቅረብ የተከለከለ ነው፡፡
  8. ዩኒየኑ የተሻለ ዋጋ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ፡- በጅማ መንገድ ከአዲስ አበባ 80ኪሜ ቱሉ ቦሎ ከተማ ላይ እንገኛለን፡፡ እና አ/አ ከኣነዋር መስጂድ ጀርባ አሜሪካ ጊቢ የፈረሰበት የዩኒየኑ ሱቅ ማግኘት ይችላሉ፡፡

ለተጨማሪ ማብራሪያ :  በስልክ ቁጥር 011 342 0140/865 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ

በቾ ወሊሶ የገ/ሕ/ሥራ ዩኒየን

 

Save Tender