Tender Detail

Tender Details

  • Company በሲዳማ ክልላዊ መንግሥት በሀዋሳ ከተማ የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል
  • Address ሀዋሳ ከተማ ፡ ሲዳማ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0462122370
  • Website
  • Deadline13 Aug 2024, 5:46 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

የግልፅ ጨረታ ማስታወቂያ


በሲዳማ ከልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ የአዳራ አጠቃላይ ሆስፒታል 2017 (m. ዓመት የሚሆን ከዚህ በታችየተዘረዘሩ ዕቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ሎት 1. የሕከምና ገልገያ መሳሪያ እና የላቦራቶሪ ሪኤጀንት ግዥ

ሎት 2. ፅህፈት መስሪያ ግዥ

ሎት 3. የፅዳት ዕቃዎች ግዥ

ሎት4, ህንፃ መሳሪያ እና የሕንጻ ተገጣጣሚ ዕቃዎች Tir

ሎት 5. የደንብ ልብስ ግዥ

ሎት 6. የመኪናና የጀረተር መለዋወጫ ዕቃዎች ግዥ፣

ሎት 7. ተሽከርካሪ ዘይትና ቅባቶች ግዥ

ተጫራቾች

ጋዊ 2016 / የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያለው

 የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣

 እንደ አስፈላጊነቱ የቫት ተመዝጋቢ የሆኑ፣

 በመስኩ የንግድ ሥራ የተሰማሩ

የጨረታ ማስከበሪያ በሆስፒታሉ ስም የተሠራ CPO 5,000 (አምስት ሺህ ብርማስያዝ የሚችሉ፡ የጨረታ ሰነዱ አዳሬአጠቃላይ ሆስፒታል ግዥ ከፍል በመቅረብ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይቀናት ብር 100 (አንድ መቶ ብርበመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡ የጨረታ ሰነድ አንድ ኦርጅናል ሁለት ኮፒ ለየብቻ ፋይናንሻልእና ቴክኒካል በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በድምሩ 6 ፖስታ ለዚህ ጨረታ በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ እንዲያስገቡ ሆኖ15ኛው ቀን ከረፋዱ 600 ሰዓት ላይ የጨረታ ማስገቢያ ሳጥን ይታሸግና ከቀኑ 830 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡

ይህ ቀን ቅዳሜ ወይም እሁድ እንዲሁም የበዓል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው በሥራ ቀን ይከፈታል፡፡

 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው ባይገኙ ጨረታው ተከፍቶ ውሳኔ ይሰጣል፡፡ /ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብት λλα

 ፋይናንሻል ሠነድ ከሆስፒታሉ የተዘጋጀው ላይ ብቻ ዋጋ መሙላት ይገባል

 በፋይናንሻል ሠነድ ላይ የዋጋ መሙያን መቀየርም ሆነ ከተጠየቀው ይዘት ውጪ መለኪያ በመቀየር ዋጋ ሞልቶማቅረብ አይቻልም፡፡

ተጨማሪ መረጃ የስልክ ቁጥር 0462122370

በሲዳማ ክልላዊ መንግስት በሀዋሳ ከተማ የአዳሬ አጠቃላይ ሆስፒታል

Save Tender