Tender Detail

Tender Details

  • Company በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት
  • Address ወላይታ : ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0956445021
  • Website
  • Deadline21 Aug 2024, 4:39 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

ደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን በባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት የሞተር ሳይክል፣የጽህፈት መሳሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች እና ኤሌክትሮኒክስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል


ግልጽ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ ዞን በባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት በመደበኛ በጀት 2017 . በፑልለታቀፉ / /ቤቶች በግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  • ሎት 01  የሞተር ሳይክል 
  • ሎት 02 የጽህፈት መሳሪያና አላቂ የቢሮ ዕቃዎች እና
  • ሎት 03 ኤሌክትሮኒክስ/

በመሆኑም በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ለመሣተፍ የምትችሉ ተጫራቾች፦

  1. ሕጋዊ በዘርፉ የንግድ ፈቃዳቸውን ያሳደሱ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑ፤ የግብር ከፋይነትመለያ ቁጥር ያላቸው እና 2% ለመንግስት ለመክፈል ፈቃደኛ የሆኑና ከሚመለከተው ክፍል የተሰጠ ታክስክሊራንስ ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚችሉ፤
  2. ተጫራቾች በፌዴራል ግዥና የመንግስት ንብረት አስተዳደር ኤጀንሲ በአቅራቢነት የተመዘገቡ መሆንአለባቸው፤
  3. ተጫራቾች ዝርዝር የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሠነድ ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ ለዶክመንቱ በየሎት የማይመለስ 200/ሁለት መቶ ብርበመክፈል በወላይታ ዞን ባይራ ኮይሻ ወረዳፋይናንስ /ቤት ከግዥና ንብረት አስ/ የንግድ ፈቃዳቸውን ዋናውን (ኦሪጅናል/በመያዝ መግዛት ይችላሉ፣
  4. በሎት የሚፈለጉትን የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ በባንክ የተመሰከረለት ጥሬ ብር /ሲፒኦ/ 5,000/ አምስት ሺህብርሲሆን በሎት 03 የተመዘገበው ለኤሌክትሮኒክስ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ 10,000/አስር ሺህ ብር/ለየብቻ በፖስታ በማሸግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፤
  5. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያውን ሰነድ ኦሪጅናሉንና ሁለት የኦሪጅናሉን ፎቶ ኮፒ ለየብቻው በታሸገኤንቨሎፕ/ፖስታሙሉ አድራሻቸውን በመጥቀስ በባ/////ቤት ለዚሁ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በተዘጋጀ ሣጥንውስጥ መክተት ይኖርባቸዋል፤
  6. እስኪርብቶ፣ ቶነሮችን/ቀለም ናሙና ማቅረብ የሚችል፤
  7. ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሰነድ ውጪ ተሞልተው የሚወጣ ተቀባይነት የለውም፤
  8. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ሳጥን ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ በጋዜጣ ከወጣበት 15 ተከታታይ የሥራ ቀናት ቀጥሎበሚውለው የሥራ ቀን 400 ሰዓት ታሽጎ በዕለቱ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸውበተገኙበት 430 ሰዓት በወላይታ ዞን ባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት በግዥና // ዳይሬክቶሬትቢሮ ይከፈታል፤
  9. በዋጋ ማቅረቢያ/በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ላይ የሚሞሉትን ዕቃ ዋጋ ላይ ቫትን ካልጨመሩ ቫትን እንዳለ ይወሰዳል፤
  10. ተጫራቾች በሚያቀርቡት ነጠላ ዋጋ ላይ የማይነበብና ሰርዝ ድልዝ ያለው መሆን የለበትም፤
  11. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
  12. ወረዳው ከወላይታ ዞን ርዕሰ ከተማ በስተምዕራብ / ርቀት ላይ ይገኛል፡፡

ለበለ መረጃ በስልክ ቁጥር፡-0956 445 021/0935 782 116 ደው ማነጋገር ይቻላል፤

በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በወላይታ

ዞን የባይራ ኮይሻ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት


 

Save Tender