የቤ/ጉ/ክ/መ/ ስራ አመራር ተቋም በተቋሙ ለ2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ለአንድ ዓመት የሚቆይ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል
የጨረታ ማስታወቂያ
የቤ/ጉ/ክ/መ/ ስራ አመራር ተቋም በተቋሙ ለ2017 በጀት ዓመት አገልግሎት የሚውሉ ለአንድ ዓመት የሚቆይግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በዚሁ መሰረት ለመወዳደር የምትፈልጉ
- ሎት 1 (አንድ) ለሰልጣኞች የምግብ ዝግጅት የሚውል የምግብ ጥሬ ዕቃዎች (እህል)
- ሎት 2 (ሁለት) ለስልጠና አገልግሎት የሚውል የምግብ ጥሬ ዕቃ (የባልትና ውጤቶች)
- ሎት 3 /ሶስት/ ለሰልጣኞች የምግብ ዝግጅት የሚውል የምግብ ጥሬ ዕቃዎች አትክልትና ስራስር
- ሎት 4/አራት/ ለሰልጣኞች የምግብ ዝግጅት የሚውል የምግብ ጥሬ ዕቃዎች የበሬ ስጋ ለሙስሊም እና ለክርስቲያን የሚሆን
- ሎት 5 (አምስት) ለተቋሙ ሰልጣኞች መጠጥ አገልግሎት የሚውል የታሸገ ውሃ፣
- ሎት (ስድስት) ለተቋሙ ሰልጣኞች ምግብ ዝግጅት የሚውል የማገዶ እንጨት
- ሎት 7 (ሰባት) ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል አላቂ የቢሮ ዕቃዎች የጽህፈት መሳሪያ/
- ሎት 8 (ስምንት) ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል ሌሎች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች የጽዳት እቃዎች/
- ሎት 9 (ዘጠኝ) ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣
- ሎት 10 (አስር) ለተቋሙ አገልግሎት የሚውል ህትመት ስራ
- ሎት 11 (አስራ አንድ) ለተቋሙ ሰራተኞች የስራ ልብስ (ደንብ ልብስ)
- ሎት 12/አስራ ሁለት/ ለሁለገብ አገልግሎት የሚውል የውሃና የኤሌክትሪክ መለዋወጫ እቃዎች ህንጻመሳሪያ
- ሎት 13 አስራ ሶስት ለተቋሙ መኪኖች አገልግሎት የሚውል የቀላል እና የከባድ መኪና ጎማ፣
- ሎት14 (አስራ አራት) ለተቋሙ ሰልጣኞች ምግብ ዝግጅት የሚውል የምግብ ቤት ዕቃዎች
- ሎት15 አስራ አምስት/ ቀላል ተሸከርካሪ የጭነት ባጃጅ/ሲሆን በተዘጋጀው የጨረታ ሰነድ ለመሳተፍየምትፈልጉ።
- በሚወዳደሩበት ዘርፍ አግባብነት ያለው በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፍቃድ ያላቸው፣የዘመኑን ግብር የከፈሉበትማቅረብ የሚችሉ የአቅራቢነት ምዝገባ የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችል፣ የቫት ተመዝጋቢ የሆነ፤የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር ያለውና ማቅረብ የሚችል።
- ተጫራቾች የተዘጋጀዉን ሰነድ ለእያንዳንዳቸዉ የማይመለስ 100 (አንድ መቶ ብር) በመክፈልከቤኒሻንገል ጉሙዝ ክልል መንግስት ስራ አመራር ተቋም አሶሳ አምባ አምስት ከግዥ እና ንብረትአሰተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 12 ይህ ማሰታወቂያ ከወጣበት (አየር ላይ ከዋለበት) ቀን ጀምሮ ባሉትተከታታይ 15 የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በመቅረብ መግዛትና መወዳደር ይችላሉ።
- ተጫራቾች በሚያቀርቡት ሰነድ ላይ ሥማቸዉን እና ሙሉ አድራሻቸውን በትክክል ጽፈው በመፈረምናበማድረግ (በመምታት) ምናው (ዋጋ የሞሉበት) እና 1 ፎቶ ኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ከላይበተዘጋጀው ቢሮ በቀረበው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ አየር ላይ ከዋለበት ቀን አንስቶ እስከ16ኛው የስራ ቀን 4፡30 ሰዓት ድረስ ማስገባት አለባቸው።
- ጨረታው 16ኛው ቀን የስራ ቀን ላይ ካልዋለ በቀጣይ የስራ ቀን ከረፋዱ 4:30 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎበዚህ ቀን ከረፋዱ በ5፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል።
- ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ቢዲ ቦንድ (bid bond) ወይም ሲፒኦ (cpo) በእያንዳንዱ ሎት ብር5,000 (አምስት ሺህ ብር) በጥሬ ወይም በቼክ በአድራሻችን በቤ/ክ/መ ስራ አመራር ተቋም ስም ተሰርቶከጨረታ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው።
- ተጫራቾች ተቋማችን ያዘጋጀውን የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ዝርዝር መግለጫ (እስፔስፊኬሽን) ሳይለወጥናሳይነካካ በዚሁ ሰነድ ላይ ወይም በራሳቸው ዋጋ ማቅረቢያ ላይ በትክክል ሞልተው ማቅረብ አለባቸው
- ተጫራቾች በጨረታው ላይ ቅሬታ ካላቸው ለቤ/ጉ/ክ/መ/ስራ አመራር ተቋም በጽሁፍ ማቅረብ ይችላሉ።
- ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፈል የመስረዝ ሙብቱ የተጠበቀ ነው።
- ለበለጠ መረጃ፡- 09 22 540 273/ 09 12 400 901/ 09 35 298 429/መደወል መረጃ ማግኘት ይችላሉ።
የቤ/ጉ/ክ/መ/ስራ አመራር ተቋም አምባ 5
