Tender Detail

Tender Details

  • Company የስልጤ ዞን መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ
  • Address , Phone: 0977946826
  • Website
  • Deadline31 Aug 2024, 11:57 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Organizational

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን ላንፍሮ ወረዳ ፋይናንስ ጽ/ቤት የወረዳው ጤና ጽ/ቤት በ2017 በጀት ዓመት ለሚያስገነባው የወንቴ ሎላ ጤና ጣቢያ ግንባታ በመስኩ የተሰማሩ ተቋራጮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል


የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን ላንፍሮ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት የወረዳው ጤና /ቤት2017 በጀት ዓመት ለሚያስገነባው የወንቴ ሎላ ጤና ጣቢያ ግንባታ በመስኩ የተሰማሩ ተቋራጮችን በግልጽጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ ማሰራት ይፈልጋል፡፡ ስለሆነም ደረጃቸው G.C-6/B.C‐5 እና ከዛ በላይ የሆኑ፦

  • የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፣
  • የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፊኬት የሚያቀርቡ፤
  • የታደሰ የንግድ ፈቃድና የስራ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፤
  • የኮንስትራክሽንና ከተማ ልማት ሚኒስቴር የዘመኑን የምዝገባ ሰርተፊኬት የሚያቀርቡ፤
  • የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ዋስትና 150,000 /አንድ መቶ ሀምሳ ሺህ ብርማስያዝ የሚችሉ፤
  • የማሰራት አቅም እንዳላቸው የሚገልጽ የወቅቱን የባንክ እስቴትመንት እና የስራ ልምድ ብቃት ማስረጃማቅረብ የሚችሉ፤
  • የኦዲት ሪፖርት እና የድርጅቱን አወቃቀርና ከዚህ በፊት የሰሯቸውን ስራዎች የሚገልጽ የስራ ልምድማቅረብ የሚችሉ፤ ተቋራጮች ሰነዱን ላንፍሮ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት ቢሮ ቁጥር 09 በመቅረብ ለሰነድየማይመለስ ብር 500 /አምስት መቶ ብርብቻ በመክፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅንየጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን ፋይናንሽያል ዶከመንቱን በሚገባ በመሙላት አንድ ኦርጅናል እና 2 ኮፒ ለየብቻ ቴክኒካልዶክመንቱን አንድ ኦርጅናል እና 2 ኮፒ ለየብቻ በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ ይህ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ከወጣበትዕለት ጀምሮ ባሉት 21 ተከታተይ ቀናት በኋላ ባለው የስራ ቀን 800 ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ ድረስ ላንፍሮ ወረዳ ፋይናንስ/ቤት ለዚሁ በተዘጋጀው የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሳጥኑ በዚሁ ዕለት 800 ሰዓት ታሽጎ ከቀኑ 830 ሰዓት መገኘት የሚፈልጉ ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበትይከፈታል፡፡

ማሳሰቢያ፡-

  • ተጫራቾች ያቀረቡት የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ዋስትና ከተጠየቀው ዋጋ አንሶ ከተገኘ ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ይሰረዛሉ፡፡
  • የተወዳዳሪ ተቋራጮች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው አለመገኘት የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ መከፈቻ ቀኑን አይለውጠውም፡፡
  • /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን ሙሉ በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  • በለጠ መረጃ /ቁጥር፡- 0977-94-68-26/ 09-13-17-02-12/ 09-3343-49 98/ 09-26-94-49-00 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

በማ/// በስልጤ ዞን የላንፍሮ ወረዳ ፋይናንስ /ቤት


 

Save Tender