Tender Detail

Tender Details

  • Company የአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ
  • Address መሳለሚያ እህል በረንዳ ከእሳት አደጋ በስተጀርባ በሚገኘው ግዥ ቢሮ ቁጥር 5 ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0112756204
  • Website
  • Deadline03 Oct 2024, 12:14 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Maintenance And Repair

በአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ የ2017 በጀት አመት መድሃኒት እና የህክምና እቃዎች እና LlS information ማሽን ሰርቪስ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል


ግልጽ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎
የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ቁጥር፡-002

በአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ የ2017 በጀት አመት በአዲስ ዘመን በጋዜጣ ባወጣው ግልጽ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ለተጫራቾች የተዘጋጀ ግዥ

  • lot 1 መድሃኒት እና የህክምና እቃዎች እና
  • lot 2 LlS information ማሽን ሰርቪስ በጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ በመስኩ የተሰማራችሁ አቅራቢዎች፡-

  1.  በዘመኑ የታደሰ ንግድ ፈቃድ፤
  2.  የግብር ከፍይ መለያ ቁጥር፣
  3.  በአቅራቢዎች ዝርዝር የተመዘገቡ፤
  4. የተጨማሪ እሴት ታክስ VAT/ ሰርተፍኬት፤
  5. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ከወጣበት ጊዜ ጀምሮ ተመላሽ የሚሆን የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስከበሪያ ሲፒኦ lot 1 መድሃኒት እና የህክምና እቃዎች 2% (10,000)፤ lot 2 LlS information ማሽን ሰርቪስ /2,000/ ብቻ በባንክ በተረጋገጠ /ሲፒኦ/ ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ጋር በማያያዝ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  6. ለዚሁ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ የተዘጋጀውን ዝርዝር ጉዳዮች እና የተጫራቾችን መመሪያ የያዘ ሰነድ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ማስታወቂያ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ከወጣበት ቀን ጀምሮ የማይመለስ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ብር 200 /ሁለት መቶ ብር/ በመግዛት መውሰድ ይችላሉ፡፡
  7. ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው መጀመሪያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለ10 የስራ ቀናት ለዚሁ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ እስከ 11፡30 ሰዓት‍‍‍‍‍‌‌‌‍‍‌‌‌‍‌ ድረስ ብቻ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው የሚዘጋው በ 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 2፡30 ሰዓት ታሽጎ 3፡00 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. አሸናፊው ድርጅት ውል በተፈራረሙበት በ15 ቀን ውስጥ እቃውን ያቀርባል፡፡
  9. አሸናፊ ሆኖ የተመረጠው ድርጅት በአካል በመቅረብ ስራውን ማከናወን አለበት፡፡
  10. ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው ከተከፈተ በኋላ ተጫራቾች ባቀረቡት የመወዳደሪያ ሀሳብ ላይ ለውጥ ወይም ማሻሻያ ማድረግ ወይም ከጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው እራሳቸውን ማግለል አይችሉም፡፡
  11. ተጫራቾች የዋጋ ዝርዝራቸውን በገዙት የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነድ ላይ ብቻ ሞልተው እና በእያንዳንዱ ላይ ገጽ ላይ ማህተብ እና ፊርማ በማድረግ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  12. የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ው አሸናፊ የሆነው ግለሰብም ሆነ ድርጅት ውል በሚይዝበት ወቅት ያሸነፈበትን የሽያጭ ጠቅላላ ዋጋ 10% የውል ማስከበሪያ በባንክ በተረጋገጠ የክፍያ ትዕዛዝ (CPO) ማስያዝይኖርባቸዋል። 
  13. ተጫራቾች በገዙት ሰነድ መሰረት የሚወዳደሩበትን ዋጋ 15% VAT ያካተተ መሆኑን ወይም አለመሆኑን መጠቀስ ይኖርበታል፡፡ ካልተጠቀሰ እንደተካተተ ተደርጎ ይወሰዳል፡፡
  14.  ኦሪጅናል እና ኮፒውን ሰነድ ለየብቻ ተደርጎ በማያያዝ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡ እንዲሁም የድርጅቱ ማህተብ ኦሪጅናሉ ላይ መደረግ አለበት፡፡
  15. መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ውን በከፊል ወይም ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  16. ማንኛውም ተጫራች መደበኛ የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱን የሚሞሉ ክፍሎችን በአግባቡ ሞልቶ ተመላሽ ያላደረገ አቅራቢ ቅድመ ምርመራ ጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ላይ ውድቅ ይደረጋል፡፡
  17. የጥቃቅን አነስተኛ የተደራጁ ልዩ አስተያየት የሚደረገው በሚያመርቱት ምርት ብቻ ሆኖ ከተደራጁበት ተቋም በሚያቀርቡት ደብዳቤ ይሆናል።
    ተጨማሪ መረጃ፡- የጨረታ‏‏‏‏‏‎‎‎‏‏‎‎‎‏‎ ሰነዱ የሚገኝበት ቦታ አ/ከ/ክ/ከ/ጤና ጣቢያ መሳለሚያ እህል በረንዳ ከእሳት አደጋ በስተጀርባ በሚገኘው የፋ/ግ/ን/አስ/ቢሮ ቁጥር 5 በአካል በመቅረብ መውሰድ ይችላሉ፡፡

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር፡- 011-2-75-62-04 ደውለው መጠየቅ ይችላሉ፡፡
የአዲስ ከተማ ጤና ጣቢያ

Save Tender