የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ፓሊባግ፤ ኤሌክትሮኒክስ እና የአቮካዶ ዘር (የአካባቢ) ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የቀረቡትን ከሎት አንድ እስከ ሎት 3 የተገለፁትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የጨረታ ማስታወቂያ
የጨረታ ማስታወቂያ ቁጥር 48/17
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ ፓሊባግ፤ ኤሌክትሮኒክስ እና የአቮካዶ ዘር (የአካባቢ) ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የቀረቡትን ከሎት አንድ እስከ ሎት 3 የተገለፁትን እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
|
ተ.ቁ |
የዕቃው/ አገልግሎት ዓይነት |
መለኪያ |
ብዛት |
ሎት |
የጨረታ ማስከበሪያ |
የሚታሸግበት ሰዓት |
የሚከፈትበት ሰዓት |
ምርመራ |
|
1 |
ፓሊባግ ባለ20 ሴ/ሜ |
በኪ/ግ |
3750 |
1 |
30,000 |
9:00 |
9:05 |
|
|
ፓሊባግ ባለ10 ሴ/ሜ |
በኪ/ግ |
2500 |
||||||
|
2 |
ኤሌክትሮኒክስ |
በቁጥር |
ብዛት ያላቸው |
2 |
10,000 |
9:30 |
9:35 |
|
|
3 |
አቮካዶ ዘር /የአካባቢ/ |
በኪ/ግ |
100,000 |
3 |
40,000 |
10:00 |
10:05 |
|
በመሆኑም በንግድ ስራ ዘርፉ የታደሰ ፈቃድ፤ የዘመኑን ግብር አጠናቀው የከፈሉ፤ የግብር ከፋይነት መለያ ቁጥር፣ በአቅራቢነት ዝርዝር ውስጥ ስለ መመዝገባቸውና የቫት ተመዝጋቢነት ማስረጃዎች ያላቸውና የሚያቀርቡ ተጫራቾች በጨረታው መሳተፍ ይችላሉ።
- ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ለ 60 ቀናት የፀና መሆን ይኖርበታል፡፡
- በተጫራቾች ፡ የሚቀርበው የጨረታ ማስከበሪያ ሲ.ፒ.ኦ ወይም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንክ ዋስትና ያስያዙበትን ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ተጫራቾች በቢሮው የተዘጋጀውን መደበኛ የጨረታ ሰነድ ይህ የጨረታ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ታትሞ ከወጣበት ቀን 4/2/2017 ዓ.ም ጀምሮ ለሎት አንድ፣ ለሎት ሁለት እና ሶስት ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 100 በመክፈል ዱራሜ ከተማ የግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 03 መውሰድ ይችላሉ።
- ተጫራቾች የመጫረቻ ሠነድ / ፕሮፎርማ/ በመሙላት ይህ የጨረታ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን እስከ 4/2/2017 ዓ.ም ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ሎት አንድ ፣ ሎት ሁለት 9:30 ሎት 3 10፡00 ድረስ የቴክኒካል ፋይናንሻል የመጫረቻ ሠነዶችን በአንድ ፓስታ በማዘጋጀት በቢሮው ግዥና/ንብ/አስ/ ቢሮ ቁጥር 03 ለዚሁ ጨረታ ተብሎ በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ፡፡
- ቢሮው በቀረበው ጨረታ ላይ አሸናፊው ድርጅት ጋር ውል ስምምነት ከመፈራረሙ በፊት የግዥውን 20 ፐርሰንት መቀነስ ወይም መጨመር ይችላል፡፡
- የጨረታው ሳጥን 18 /2/2017 ዓ.ም ሎት አንድ ከቀኑ 9፡00 ሰዓት ታሽጐ በዕለቱ 9፡05 ሎት ሁለት 9፡30 ታሽጎ 9፡35 ሎት 3 10፡00 ሰዓት ታሽጎ 10፡35 ሰዓት ተጫራቾ ተወካዮቻቸው በተገኙበት በቢሮው የግዥና /ንብ/አስ/ ቢሮ ይከፈታል፡፡
- ቢሮው ለዚሁ ጨረታ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ለበለጠ መረጃ 0465541461 መደወል ይቻላል፡፡
የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት ግብርና ቢሮ
