Tender Detail

Tender Details

  • Company በአብክመ በሰ/ሸዋ ዞን ገንዘብ መምሪያ የአንፃኪያ ገምዛ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ሰ/ሸዋ ዞን የአንፃኪያ ገምዛ ወረዳ ፡ አማራ ክልል ፡ ኢትዯጵያ, Phone: 033 444 0562
  • Website
  • Deadline23 Dec 2024, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Maintenance And Repair

የእንፆኪያገ/ወ/ገንዘብ/ጽ/ቤትግዥ/ንብ/አስ/ቡድን አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ እቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


ግልጽ  የጨረታ  ማስታወቂያ

 

የእንፆኪያገ//ገንዘብ//ቤትግዥ/ንብ/አስ/ቡድን አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴክተር /ቤቶች አገልግሎት የሚውል

- ሎት 1 የጽ/መሣሪያዎች፣

- ሎት 2 የእንስሳት ህክምና ማቴሪያል እና ቁሳቁስ፣

- ሎት 3 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃ፣

- ሎት 4 የውጭ ፈርኒቸር፣

- ሎት 5 ቧንቧና የቧንቧ መገጣጠሚያ፣

- ሎት 6 የማሽነሪ ጥገና፣

- ሎት 7 የጽዳት እቃ፣

በየዘርፉ ንግድ ፈቃዳቸው በሚጋብዛቸው መሠረት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

ስለዚህ  በጨረታው  ለመሣተፍ  የምትፈልጉ  ተጫራቾች፤

  1. ተጫራቾች ህጋዊና በዘመኑ የታደሰ የንግድ ፈቃድና ከመንግስት የሚጠበቅባቸውን የዘመኑን ግብር የከፈሉና የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር ኦርጅናልና ፎቶ ኮፒ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
  2. በጨረታው መወዳደር የምትፈልጉ ለእያንዳንዱ ሎት የማይመለስ ብር 50 በመከፈል 29/3/2017 እስከ 14/04/2017 ከቀኑ 400 ሰዓት //አስ/ቡድን ቢሮ ቁጥር 1 ድረስ በመምጣት መግዛት ይችላሉ።
  3. የጨረታ ሰነዱ በጥንቃቄ በታሸገ ፖስታ ላይ እና ዋጋ መሙያው ላይ የድርጅቱን ማህተምና ፊርማ በግልጽ በማስቀመጥ ለዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይቻላል።
  4. የጨረታ ሳጥኑ 14/04/2017 401 ሰዓት ታሽጐ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸውን በተገኙበት በዚሁ ቀን 14/4/2017 430 ሰዓት ይከፈታል።
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያውን በኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ ከተፈቀደላቸው የታወቁ ባንኮች የሚሰጥ እንደ ተጫራቾቹ ምርጫ የጠቅላላ ዋጋውን 2% በጥሬ ገንዘብ /CPO/ ወይንም በሁኔታ ላይ ያልተመሠረተ የባንከ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል።
  6. የጨረታ ማስከበሪያ ያስያዙት ገንዘብ ለተሸናፊዎች አሸናፊ ውል ከፈጸመ በኋላ የሚመለስ ሲሆን፤ ለአሸናፊው ድርጅት ውል ፈጽሞ 10 % የውል ማስከበሪያ እንዳስያዘ የጨረታ ማስከበሪያው ይመለስለታል፡፡
  7. አሸናፊው ተጫራች ማሸነፉ ከተገለጸለት 5 የስራ ቀናት በኋላ ባሉት 5 ተከታታይ ቀናት ውስጥ ውል መግባት ይጠበቅበታል፤ ያስያዘው 10% የውል ማስከበሪያ ያሸነፈበትን እቃ ሙሉ አንፆ///ግዥ ንብ/አስ/ቡድን መጋዘን ካስረከበ 30 ቀናት በኋላ ይመለስለታል፡፡
  8. በሎት1 234 5 የሚወዳደሩ ተጫራቾች የቫት ተመዝጋቢ መሆን አለባቸው።
  9. /ቤቱ የሚገዛውን እቃ ብዛት 20% የመጨመርና የመቀነስ መብት አለው፡፡
  10. /ቤቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብት አለው፡፡
  11. ተጨማሪ መረጃዎችንና የጨረታ ሰነድ በአንፆ//////አስ/ቁጥር 01 ማግኘት ይችላሉ፡፡
  12. ውድድሩ የሚደረገው በእያንዳንዱ ሎት በጥቅል ድምር ዋጋ ነው፡፡

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 033 444 00 11 /033 444 04 25 ይጠይቁ።

ማሳሰቢያ፡- የጨረታ የመክፈቻው ቀን በአል ላይ ከዋለ ጨረታው በሚቀጠጥለው የስራ ቀን ከላይ በተገለፀው ሰዓት የሚከፈት ይሆናል፡፡

 

በአብክመ  በሰ/ሸዋ  ዞን  ገንዘብ  መምሪያ  የአንፃኪያ  ገምዛ  ወረዳ  ገንዘብ  ጽ/ቤት

Save Tender