Tender Detail

Tender Details

  • Company Public Service Transport Service (ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት)
  • Address ከሜክሲኮ ወደ ልደታ ቤተክርስቲያን የሚወስደው መንገድ ላይ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት : አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-5-15-51-59
  • Websitehttps://psts.gov.et/
  • Deadline01 Jan 2025, 10:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Industrial Machinery Provision And Installation

ለፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውል የሚዛን ጣቢያ የተመረጠበት ቦታ ላይ የመትከል ሥራ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡


የጨረታ  ማስታወቂያ

 የጨረታ  ማስታወቂያ  ቁጥር  008/2017

 

ለፐብሊክ ሠርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት የሚውል የሚዛን ጣቢያ የተመረጠበት ቦታ ላይ የመትከል ሥራ አገልግሎት ግዥ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለማሠራት ይፈልጋል፡፡

  1. ተጫራቾች የጨረታውን ዝርዝር መግለጫ ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300.00 (ሶስት መቶ ብር) ከድርጅቱ ቢሮ ቁጥር 28 በመምጣት መግዛት ይችላሉ፡፡
  2. ተጫራቾች ሕጋዊ ንግድ ፈቃድ፣ የግብር ከፋይነት የምስክር ወረቀት፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፊኬት እንዲሁም የንግድ ምዝገባ የምስክር ወረቀት ኮፒ ከጨረታ ሰነድ ጋር ማያያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሠነድ ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ፖስታ ኮፒ እና ኦርጅናል ለየብቻ በማዘጋጀትና በኤንቨሎፕ በማሸግ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ ቁጥር 28 በተቀመጠ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  4. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ /Bid Bond/ የዋጋ 2% ሲፒኦ ዋስትና ማስያዝ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን የጨረታ ሠነድ በኤንቬሎፕ በማሸግ ጋዜጣው ከወጣበት ቀን ጀምሮ በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬክቶሬት ቢሮ በተቀመጠ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው፡፡
  6. ጨረታው የሚከፈተው ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ቆይቶ 15ኛው ቀን ከጠዋቱ 400 ሰዓት ተዘግቶ 430 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግዥና ንብረት አስተዳደር ዳይሬከቶሬት ቢሮ ቁጥር 28 ይከፈታል የመፈቻው ቀን ቅዳሜ እና እሁድ ወይም በበዓል ላይ ከዋለ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ቦታ እና ሰዓት ይከፈታል፡፡
  7. ድርጅታችን ጨረታውን በከፊልም ይሁን ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ - የፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ከሜክሲኮ ወደ ልደታ ቤተክርስቲያን የሚወስደው መንገድ ላይ ፖሊስ ሆስፒታል ፊት ለፊት ነው፤

ተጨማሪ  መረጃ  ስልክ  ቁጥር ፡- 011-5-15-51-59

 

የፐብሊክ  ሰርቪስ  ትራንስፖርት  አገልግሎት

 

Save Tender