Tender Detail

Tender Details

  • Company በጅማ ዞን የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት
  • Address ጅማ ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 09 17 60 00 60
  • Website
  • Deadline29 Jan 2025, 5:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Construction Machinery

በጅማ ዞን የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በገጠር መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም የተሠሩ መንገዶች በመጎዳታቸው በ2017 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚጠገኑ መንገዶች የተለያዩ ማሽነሪዎችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ፡፡


 

የጨረታ  ማስታወቂያ

 

በጅማ ዞን የኦሞ ናዳ ወረዳ ገንዘብ /ቤት በገጠር መንገድ ተደራሽነት ፕሮግራም የተሠሩ መንገዶች በመጎዳታቸው 2017 በጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚጠገኑ መንገዶች የተለያዩ ማሽነሪዎችን አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ፡፡

ተፈላጊ ማሽነሪዎች

/

የማሽነሪው ዓይነት

ብዛት

ሞዴል

ስሪት ዘመን

የኪራይ ሁኔታ

1

 ኤክስካቫተር

1

 CAT 300 HP or above

2015

በሰዓት

2

 ግሬደር

1

 CAT 140 HP or above

2015

በሰዓት

3

 ሮለር

1

 14 TON or above

2015

በሰዓት

4

 ዳምፕ ትራክ

6

 SINO 16 M3

2015

M3Per KM

5

 ፒካፕ

1

 TOYOTA

2015

KM

6

 ሻወር ትራክ

1

 15,000 Litre

2015

በወር

7

 ሎውቤድ

1

  -----

2015

በወር

 

ተፈላጊ መስፈርቶች

1. የማሽነሪ አከራይነት ፍቃድ ወይም Road Construction ( R.C.) ህጋዊ ፍቃድ ያለው ::

2. የዘመኑን የመንግስት ግብር የከፈለና ፍቃድ ያሳደሰ ::

3. የቫት ተመዝጋቢ የሆነና መረጃ ማቅረብ የሚችል ::

4. ለጨረታው ማስከበሪያ CPO 200,000 ብር ማቅረብ የሚችል ::

5. ለሚወዳደርባቸው ማሽነሪዎች ቢያንስ 50 % የባለቤትነት ደብተር ወይም ሊብሬ ማቅረብ የሚችል ::

መስፈርቱን የምታሟሉ ማንኛውም ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ ከወረዳው ገንዘብ /ቤት በማይመለስ 400 ብር በመግዛት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን በተዘጋጀው ሰነድ ላይ የማሽነሪውን መረጃ እና ዋጋ በመሙላት ቴክኒካል ሰነድ ኦሪጅናልና ኮፒውን በመለየት እንዲሁም ፋይናንሻል ሰነድና CPO በአንድ ፖስታ ኦርጅናል አና ኮፒውን በመለየት በሰም በታሸገ ፖስታ በማድረግ ታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ 20 ተከታታይ የሥራ ቀናት በተዘጋጀው ሣጥን ውስጥ ማስገባት የምትችሉ ሆን የጨረታው ሣጥን 20ኛው ቀን 1100 ታሽጎ ቀጥሎ ባለው የሥራ ቀን ከጠዋቱ 4:00 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል ፡፡

ማሳሰቢያ

1. በሠንጠረዥ ውስጥ ከተራ ቁጥር 1-7 ያሉትን ማሸነሪዎች ነጣጥሎ መወዳደር ከጨረታ ውጭ ያደርጋል ::

2. በገጠር መንገድ ግንባታና ጥገና ሥራ ልምድ ያለው ይበረታታል፡፡

3. /ቤቱ የተሻለ ዋጋ ከአገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ ለሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር -- 09 17 60 00 60 / 0917053998 ይደውሉ ፡፡

 

 

በጅማ  ዞን  የኦሞ  ናዳ  ወረዳ  ገንዘብ  /ቤት

 

Save Tender