Tender Detail

Tender Details

  • Company በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የወረዳ 05 ጤና ጣቢያ
  • Address ከኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ከፍ ብሎ (72 ሰባራ ድልድይ) ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011-8-33-85-25
  • Website
  • Deadline16 Feb 2025, 9:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Medical Equipment And Supplies

በኮልፌ ቀራኒዮ ክ/ከ/ወ/5 ጤና ጣቢያ የ2017 በጀት 2ኛ ዙር በግልፅ ጨረታ ለጤና ጣቢያው ስራ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በኮልፌ ቀራኒዮ ///5 ጤና ጣቢያ 2017 በጀት 2 ዙር በግልፅ ጨረታ ለጤና ጣቢያው ስራ አገልግሎት የሚውሉ የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።

ሎት 1- የጽህፈት መሳሪያ፣

ሎት 2- የፅዳት እቃ፣

ሎት 3- የደንብ ልብስ፣

ሎት 4- ቋሚ እቃዎች፣

ሎት 5- መድሃኒትና የህክምና እቃዎች (Medical Equipment)

  • በመሆኑም ከዚህ በታች የተጠቀሱትን መስፈርቶች የሚያሟሉ ድርጅቶች እና ግለሰቦች በጨረታው እንዲሳተፉ ይጋብዛል፡፡
  • ከላይ ከሎት -1-5 ለተጠቀሱት ዕቃዎች አግባብነት ያለው
  1. የታደሰ የንግድ ፈቃድ ያላቸው፤
  2. የዘመኑን ግብር የከፈሉ እንዲሁም፤
  3. ከገንዘብና ኢኮኖሚ ልማት ሚኒስቴር በእቃ አቅራቢዎች ዝርዝር ለመመዝገባቸው የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ፤
  4. ቫት ተመዝጋቢ የሆኑ እና በዘርፉ የተሰማሩ፤
  5. በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል ደብዳቤ ማቅረብ የሚችሉ፤

ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ዘወትር በስራ ሰዓት በኮ//// ወረዳ 5 ጤና ጣቢያ //አስተዳደር በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን ለእያንዳንዱ ሰነድ ብር 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል የጨረታውን ሰነድ መግዛት ይችላሉ፡፡

 

  1. ተጫራቾች የጨረታ መስከበሪያ ዋስትና ከሎት 1-4 2,000.00 (ሁለት ሺህ ብር) እንዲሁም ለሎት 5 5,000.00 (አምስት ሺህ ብር) ከታወቀ ባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ (CPO) ብቻ በማስያዝ በመስሪያ ቤታችን (በወረዳ 5 ጤና ጣቢያ ስም) በማዘጋጀት ከዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ጋር በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ እስከ 10ኛው ቀን ከቀኑ 1100 ሰዓት ድረስ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  2. ተጫራቾች የተጠቀሱትን ዕቃዎች የሚያቀርቡበትን የአንዱን ዋጋ እና ጠቅላላ ዋጋ ከነቫቱ በመግለፅ ኦርጅናል እና ፎቶ ኮፒ በማድረግ በታሸገ ኢንቨሎፕ ሙሉ አድራሻቸውንና የጨረታውን አይነት በመጥቀስ ወረዳ 5 ጤና ጣቢያ ግ/ን/አስ የስራ ሂደት ለዚህ ተብሎ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10 ተከታታይ የስራ ቀናት ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  3. ለህክምና ዕቃዎች የአቅራቢነት ፈቃድ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና ቴክኒካል ሰነድ እና ፋይናንሺያል ሰነድ ለየብቻ በፖስታ ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  4. ጨረታው የሚከፈተው 11ኛው ቀን ከጠዋቱ 300 ሰዓት ሳጥኑ ታሽጎ 330 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በወረዳ 5 ጤና ጣቢያ በሁለገብ አዳራሽ ውስጥ ይከፈታል፡፡
  5. የህክምና ዕቃዎች ተጫራቾች ቴክኒካል ኦርጅናል ቴክኒካል ኮፒ፤ ፋይናንሺያል ኦሪጅናል፤ ፋይናሺያል ኮፒ ሰነዶች ለየብቻ ታሽጎ መቅረብ ይኖርበታል፡፡
  6. ተጫራቾች ያሸነፉበትን እቃ ለጤና ጣቢያው እንደ ትዕዛዙ (Specification) አይነት እቃዎቹን ጤና ጣቢያው ድረስ የማቅረብ ግዴታ ይኖርባቸዋል፡፡ ናሙና ማቅረብ ለሚቻልባቸው ዕቃዎች ናሙና ማቅረብ ግዴታ ነው፡፡ናሙና ላልቀረበባቸው ዕቃዎች ተጫራቹ ከውድድሩ ውጪ ይደረጋል፡፡

/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡

አድራሻ - ///ከተማ ወረዳ 5 ጤና ጣቢያ ልዩ ስሙ ከኤፍኤም ሬዲዮ ጣቢያ ከፍ ብሎ (72 ሰባራ ድልድይ)

 

ለበለጠ መረጃ ስልክ ቁጥር - 011-8-33-85-25

 

በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የወረዳ 05 ጤና ጣቢያ

 

Save Tender