Tender Detail

Tender Details

  • Company ኢትዮ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ የአቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ
  • Address ከአ/አ ወደ ዱከም መሄጃ መንገድ ላይ ከሚገኘው ገላን ከተማ ሳይደርስ ሸገር ከተማ አቃቂ የፍተሻ ጣቢያ (ኬላ) አጠገብ ከASTCO FOOD COMPLEX በቀኝ በኩል ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ፡ አዲስ አበባ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 011 43 409 19
  • Website
  • Deadline22 Feb 2025, 2:00 PM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date
  • Categories Research Consultant

የአቃቂ ቤዝክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ የአዋጭነት ጥናት የምክር አገልግሎት በአገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የግዥ ግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር፡- አቤሜኢ/ሰቼማ/ግጬ/2017/002

 

የአቃቂ ቤዝክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ የአዋጭነት ጥናት የምክር አገልግሎት በአገር ውስጥ ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡

  1. በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የግብር መክፈያ ግዴታቸውን የተወጡ መሆኑን የሚያረጋግጥና በግብር ሰብሳቢ ባለስልጣን የተሰጠ ማስረጃ ቅጂ፤ አግባብ ያለው በዘርፉ የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ ቅጂውን፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ሰርተፍኬት እና የግብር መክፈያ መለያ ሰርተፍኬት ከመጫረቻ ሰነድ ጋር ማቅረብ አለባቸው::
  2. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 300.00 /ሦስት መቶ ብር/ በአቃቂ ቤዝከ ሜታል ኢንዱስትሪ ስም ሒሳብ ቁጥር 1000014630906 በኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ገቢ በማድረግ ኢንዱስትሪያችን በመቅረብ ከግዥ ክፍል ሰነዱን ማግኘት ይችላሉ፡፡
  3. የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ብር 50,000.00 (ሃምሳ ብር) CPO ወይም bank guarantee ወይም Cash ቢያንስ 88 ቀናት ፀንቶ የሚቆይ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡፡
  4. ጨረታው በጋዜጣ ከታተመበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ 16ኛው ቀን 800 ሰዓት ላይ ተዘግቶ በዚሁ እለት 815 ላይ ተጫራቾች ወይም ሀጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት 1 ወለል ግዥ ክፍል ቢሮ ቁጥር 22 ውስጥ ይከፈታል፡፡
  5. ጨረታው ከሚከፈትበት ቀን ጀምሮ 60 ቀናት ፀንቶ ይቆያል፡፡
  6. ቴክኒካልና ፋይናንሻል በሁለት ኤንቨሎፕ አሽጎ ዋናውና ኮፒውን ለየብቻ በማድረግ ማስታወቂያው ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ 15 የስራ ቀናት አየር ላይ የሚቆይ ሆኖ ዘወትር በስራ ሰዓት በከፍሉ በተቀመጠው ሳጥን ውስጥ የጨረታ ሰነዱን ማስገባት የምትችሉ መሆኑን እናሳውቃለን፡፡
  7. ኢንዱስትሪው የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::

አድራሻ ፡- ከአ. ወደ ዱከም መሄጃ መንገድ ላይ ከሚገኘው ገላን ከተማ ሳይደርስ አቃቂ ቃሊቲ /ከተማ የፍተሻ ጣቢያ (ኬላ) አጠገብ ASTCO FOOD COMPLEX በቀኝ በኩል ሁለት መቶ ሜትር ገባ ብሎ ይገኛል፡፡

በተጨማሪ መረጃ - ስልክ ቁጥር 0114340409/0114350608

 

 

በኢትዮ ኢንጂነሪግ ግሩፕ አቃቂ ቤዚክ ሜታልስ ኢንዱስትሪ

 

Save Tender