Tender Detail

Tender Details

  • Company በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬዳዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት
  • Address ድሬዳዋ ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 025111-13-13
  • Website
  • Deadline03 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-03 00:00:00
  • Categories Construction Machinery

በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬድዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት ለድሬድዋ መልካ ጀብዱ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ለስራ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተጠቀሰውን የኮንስትራክሽን መሳሪያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ፡፡


የጨረታ ማስታወቂያ

 

በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬድዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት ለድሬድዋ መልካ ጀብዱ የመንገድ ስራ ፕሮጀክት ለስራ አገልግሎት የሚውል ከዚህ በታች በሰንጠረዥ የተጠቀሰውን የኮንስትራክሽን መሳሪያ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መከራየት ይፈልጋል ፡፡

 

.

የመሣሪያው ዓይነት

ብዛት

1

ቢትመን ድስትሪቢውተር

1

 

በመሆኑም በጨረታው መሳተፍ የምትፈልጉ የኮንስትራክሽን መሳሪያ አከራይ ድርጅት የሆነ ማሟላት ያለባችሁ መስፈርት እንደሚከተለው ይሆናል፡፡

  1. የባለቤትነት መታወቂያ /ሊብሬ/ ያለው ወይም ህጋዊ ውክልና
  2. አግባብነት ያለው የታደሰ የንግድ ፈቃድና የዘመኑን ግብር የከፈለ መሆን ይኖርበታል፣
  3. የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት ያለው/ያላት፣
  4. የግብር ከፋይ የምስክር ወረቀት፣
  5. በጨረታ መሳተፍ የሚያስችል የድጋፍ ደብዳቤ፣
  6. የሶስተኛ ወገን ሽፋን የሚያቀርብ፣
  7. ነዳጅ እንዲሁም የጥገና፣ የሹፌር ደመወዝና አበል በአከራይ ይሸፈናል፡፡
  8. ከላይ ለተዘረዘሩት የኮንስትራክሽን መሳሪያዎች በሰዓት የሚከራይበትን ዋጋ ድሬድዋ መንገድ ጥገና ድስትሪክት ከሚገኘው ቢሮችን በአካል በመቅረብ የጨረታ ሰነድ በመውሰድ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ መቅረብ አለበት፡፡
  9. በድሬዳዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት ስር ባሉ የስራ ቦታዎች መስራት የሚፈልግ፣
  10. አሸናፊ ተጫራቾች የቴክኒክ ምርመራውን ካለፈ ውል በመፈፀም ወዲያውኑ ወደ ሥራ መሰማራት አለበት፡፡
  11. ጨረታው ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) የስራ ቀናት ክፍት ሆኖ ቆይቶ 16ኛው ቀን ከጠዋቱ 430 ተዘግቶ በዚሁ ዕለት ከቀኑ 500 ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ድሬድዋ በሚገኘው የመ/ቤቱ ዋና ቢሮ የስብሰባ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
  12. የጨረታው መዝጊያና መክፈቻ ዕለት የስራ ቀን ካልሆነ ጨረታው በሚቀጥለው የስራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ይከፈታል፡፡
  13. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሠረዝ መብት አለው::

 

ለበለጠ መረጃ በስልክ ቁጥር 0929063249 /0919008017 ደወሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

 

በኢትዮጵያ መንገዶች አስተዳደር የድሬድዋ መንገድ ጥገና ዲስትሪክት

 

Save Tender