Tender Detail

Tender Details

  • Company የሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም
  • Address ሸካ ዞን ፡ ደቡብ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: - - - - - - -
  • Website
  • Deadline08 Apr 2025, 12:00 AM
  • magazine
  • Bid Document Price
  • opening date2025-04-08 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Merchandise

የሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም በስሩ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች ቀለብ እህል፤ ጥራጥሬና ሸቀጣሸቀጥ ከሚያዝያ 1/2017 ዓም እስከ ሐምሌ 30/2017 ዓ.ም ለ120 ቀናት ከሚያቀርቡ ህጋዊ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች ፣ አቅራቢ ነጋዴዎችና ማህበራት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

የሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም በስሩ ለሚገኙ የህግ ታራሚዎች ቀለብ እህል፤ ጥራጥሬና ሸቀጣሸቀጥ ከሚያዝያ 1/2017 ዓም እስከ ሐምሌ 30/2017 . 120 ቀናት ከሚያቀርቡ ህጋዊ ፈቃድ ካላቸው ድርጅቶች አቅራቢ ነጋዴዎችና ማህበራት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡

በዚሁ መሠረት ተጫራቾች ማሟላት የሚገባቸው ዴታዎች -

1/ በየዘርፉ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የታደሰ የዘመኑን ንግድ ፍቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣

2/ የተጨማሪ ዕሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆነና የምስ ወረቀት ማቅረብ የሚችል፤

3/ የጨረታው ተወዳዳሪዎች ለጨረታው ማስከበሪያ ለእህል ብር 50,000 (ሃምሳ ሺህ ብር) እና ለጥራጥሬና ሸቀጣሸቀጥ ብር 20,000 (ሃያ ሺህ ብር) በጥሬ/ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ በማስያዝ የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 100 በመፈል ከቢሮ ቁጥር 3 የጨረታ ሰነዱን መግዛት የሚችል፤

4/ ተጫራቾች የጨረታውን ሰነድ በታሸገ ፖስታ በማድረግ ፊርማና የድርጅቱን ማህተም ያለውን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀናት ለዚሁ ጨረታ አገልግሎት በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡

5/ ጨረታው 16ኛው ቀን ከቀኑ 800 ሰዓት ላይ ታሽጎ 830 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች ቢገኙም ባይገኙም ይከፈታል፡፡

6/ ጨረታው የሚከፈትበት ቀን የመንግስት ሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው ቀን በተመሳሳይ ቀንና ሰዓት ይከፈታል።

7/ የጨረታው አሸናፊ የሆነው አቅራቢ ዕቃዎችን አጓጉዞ በራሱ ወጭ ለማሻ /ተቋም ማስረከብ የሚችል፡፡

8/ ሸቀጣሸቀጥ እና ተጫራቾች አሁን ባቀረቡት ዋጋ 4 ተከታታይ ወር ማቅረብ የሚችሉ ሲሆን በመሀሉ የድርድር ጥያቄ ተቀባይነት የለውም፡፡

9/ ተጫራቾች የውል ማስከበሪያ 10% ለማስያዝ ፈቃደኛ የሆኑ መሆን አለባቸው፡፡

10/ ተጫራቾች ህጋዊ መጋዘን እንዳላቸው ማረጋገጫ ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው

11/ ተቋሙ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው።

 

የሸካ ዞን ማሻ ማረሚያ ተቋም

 

Save Tender