Production and Supply of Branded Africa Hall Merchandises
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ ብዛት ያላቸው አዳዲስ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ ፣ ኮስሞቲክስ፣ የተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፣ ሸቀጣሸቀጥ (ልዩ ልዩ እቃዎች)፣ ምግብ ነክ፣ ኮንስትራክሽን እቃዎች (የቧንቧ እቃዎች)፤ ተሽከርካሪ መለዋወጫ (የመኪና ጎማዎች እና ቸርኬ) እና ያገለገሉ ሞተር ሳይክሎች በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈል
መልካ አዋሽ የገበሬዎች ህብረት ሥራ ዩኒየን ለ 2018 በጀት የሚዉሉ ነገሮችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት በህገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ ብዛት ያላቸው ኮንስትራክሽን ማቴሪያል፣ አዳዲስ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ኮስሞቲክስ፣ ተሽከርካሪ መለዋወጫዎች፣ ሸቀጣ ሸቀጥ (ልዩ ልዩ)፣ መነፅር (የእይታ መሳሪያ) እና ምግብ ነክ በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን የአዳማ ቅ/ጽ/ቤት በሕገ-ወጥ መንገድ ሲንቀሳቀሱ ተይዘው የተወረሱ polypropylene (የፋብሪካ ጥሬ እቃዎች)፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ኮስሞቲክስ፣ አዳዲስ አልባሳት (ጫማዎች)፣ ሸቀጣሸጥ (ልዩ ልዩ)፣ ተሸከርካሪ እና ያገለገሉ ሞተር ሳይክሎችን በግልፅ ጨረታ ባሉበት ሁኔታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡
የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች በምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል ማጣፈጫና እና የማገዶ እንጨት ለ2018 ዓ.ም በጀት ለሁለተኛ ዙር ከየካቲት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ/ም ለ 5 (አምስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ማረሚያ ቤቶች ኮሚሽን የሰሜን ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤቶች መምሪያ በደብረብርሃን ማረሚያ ቤት ለሚገኙ የሕግ ታራሚዎች የምግብ እህል፣ ሸቀጣ ሸቀጥ፣ በርበሬ ቅመማ ቅመም እና የማገዶ እንጨት አቅርቦት ለስድስት ወር ማለትም ከየካቲት 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሐምሌ 30 ቀን 2018 ዓ/ም በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የኢትዮጵያ ሕብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የሰራተኞች ካፌና ሬስቶራንት እና መዝናኛ ክበብ በውል ለሁለት ዓመት የሚቆይ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ኢትዮ አግሪ ሴፍት ሃላ/የተ የግ.ማህበር የአረንጓዴ ሻይ እና ቀረፋ ሻይ ቦክስ ግዥን በግልጽ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የአመያ ማረሚያ ተቋም ከጥር 5 ቀን 2018 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ ስድስት ወር የሚበቃ ለሕግ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ጥራጥሬ እህሎችንና ሽቀጣሸቀጦችን፣ የቢሮ አላቂ የግንባታ የመብራት፣ የውሃ የማሽነሪ፣ ህትመት፣ የሥልጠና የእርሻ መሣሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ የሞተር እቃዎች፣ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት የሰ/ሸዋ ዞን የመ/ሜዳ ማረ/ቤት ግ/ፋ/ን/ አስ/ቡድን ለመ/ቤቱ አገልግሎት የሚውል እቃዎች እና ለህግ ታራሚ ምግብና አገልግሎት የሚውሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ነገሮችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መስፈርቱን ከሚያሟሉ ህጋዊ ነጋዴዎች መግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጌዴኦ ዞን የዲላ ማረሚያ ፖሊስ ተቋም ግዥ ፋይ/ንብ/አስ/ር ዲቪዥን ከጥር ወር 2018 ዓ.ም እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ለህግ ታራሚዎች የምግብ ቀለብ የሚውል እህል የባልትና ውጤቶች፣ የምግብ አላቂ ዕቃዎች እና ለምግብ ማብሰያ የሚውል የማገዶ እንጨት ግዥ ለመፈጸም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የምዕ/ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤት መምሪያ ከጥር 01/2018 እስከ ጥር 30/2019 ድረስ ለ (አንድ) አመት የሚቆይ በሥሩ ለሚያስተዳድራቸው ለህግ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ አይነት ጥሬ የእህል ምግብ ማብሰያ የማገዶ እንጨት፣ የማጣፈጫ ሸቀጣ ሸቀጥ ለሚያቀርቡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማህበራትም ሆነ ድርጅት ለህግ ታራሚዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደ/ኢ/ክ/መ/ማ/ፖ/ ኮሚሽን የባስኬቶ ዞን ላስካ ማረሚያ ተቋም በ2018 ግማሸ በጀት ዓመት ለህግ ታራሚዎች የመኖ እህል፣ ቅ/ቅመም፤ እና ማገዶ እንጨት ጨረታ ማስታወቂያ መሠረት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልላዊ መንግሥት ትምህርት ቢሮ ለዳውሮ ዞን ዛባጋዞ ወረዳ እና ለምዕራብ ኦሞ ዞን ሱሪ ወረዳ ቅድመ አንደኛ ደረጃ ተማሪዎች ምገባ አገልግሎት የሚውል ያልተፈጨ በቆሎ ፣ የውጭ ሩዝ ፣ ቦሎቄ ፣ የምግብ ዘይት እና ጨው በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በቀጠሮ ማረፊያ ቤት አስተዳደር ለቀጠሮ የህግ እስረኞች ለምግብ ፍጆታ አገልግሎት የሚውሉ የወጥ ጥራጥሬ እህሎች፣ የምግብና የወጥ ማጣፈጫዎች፣ አትክልቶች ጥራቱን የጠበቀ ነጭ ሰርገኛ ጤፍ፣ የበቆሎ ዱቄት፣ የፍርኖ ዱቄት እና የባህር ዛፍ የማገዶ እንጨት ለስድስት ወር ግዜ ውስጥ አጠቃሎ ለማስገባት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በውል መግዛት ይፈልጋል፡፡
ድርጅታችን የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት በደቡብ ዲስትሪክት የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ያወጣውን የጥራት መስፈርት የሚያሟሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ምርቶችን መስፈርቱን ከሚያሟሉ አምራቾች ወይም አቅራቢዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የከሚሴ ማረ/ቤት መምሪያ በሕግ ጥላ ስር ለሚገኙ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ ጥሬ እህሎች፣ ሸቀጣሸቀጦች፣ የማገዶ እንጨት፣ በርበሬና ቅመማ ቅመም፣ የፅዳት እቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ኮንትራት መስጠት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ማረሚያ ፖሊሲ ኮሚሽን በጎፋ ዞን የሣውላ ማረሚያ ተቋም ከጥር 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ.ም ድረሰ ለ6 ወራት በህግ ጥላ ስር በመታረም ላይ ለሚገኙ ለህግ ታራሚዎች ምግብና አገልግሎት የሚውል፡- እህል ማጣፈጫ ቅመማቅመም፣ ንፁህ የምግብ ዘይት ሰኳር እና የማገዶ እንጨት በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የሸኖ ከተማ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ማረሚያ ቤት ስር የሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ጥሬ እህልና የበሰለ ምግብ የተለያዩ ማጣፈጫዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት ወይም የምግብ አቅርቦት ከ01/05/2018ዓ.ም ጀምሮ እስከ 30/04/2019 የሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።