የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች በምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል ማጣፈጫና እና የማገዶ እንጨት ለ2018 ዓ.ም በጀት ለሁለተኛ ዙር ከየካቲት 1/2018 ዓ.ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2018 ዓ/ም ለ 5 (አምስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የምሥራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ፅ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የሕግ ታራሚዎች ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል፣ ማጣፈጫ እና የማገዶ እንጨት ለ2018 ዓ.ም በጀት ለሁለተኛ ዙር ከጥር 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ለ 6 (ስድስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የህግ ታራሚዎች ለምግብ አቅርቦት የሚውል የበሰለ ማግብ ወይም በጥሬ እህል ለ2017 ዓ.ም በጀት ለሁለተኛ ዙር ከየካቲት 1/2017 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30/2017 ዓ/ም ለ 5 (አምስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።