Tender Detail

Tender Details

  • Company በኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የምስራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስ/ፅ/ቤት
  • Address ምስራቅ ባሌ ዞን ጊንር ከተማ ፡ ኦሮሚያ ክልል ፡ ኢትዮጵያ, Phone: 0911 64 52 76
  • Website
  • Deadline04 Jan 2026, 12:00 AM
  • magazineአዲስ ዘመን
  • Bid Document Price30.00
  • opening date2026-01-04 00:00:00
  • Categories Food And Beverage , Firewood

የምሥራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር ፅ/ቤት ውስጥ ለሚገኙት የሕግ ታራሚዎች ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል፣ ማጣፈጫ እና የማገዶ እንጨት ለ2018 ዓ.ም በጀት ለሁለተኛ ዙር ከጥር 1 ቀን 2018 ዓ/ም ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ለ 6 (ስድስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡


 

አንደኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ

 

የምሥራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት አስተዳደር /ቤት ውስጥ ለሚገኙት የሕግ ታራሚዎች ለምግብ አቅርቦት የሚውል ጥሬ እህል፣ ማጣፈጫ እና የማገዶ እንጨት 2018 . በጀት ለሁለተኛ ዙር ከጥር 1 ቀን 2018 / ጀምሮ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 / 6 (ስድስት) ወር በሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡ በዚህ መሠረት ማንኛውም በጨረታ ውል መካፈል የሚፈልግ ድርጅት ወይም ግለሰብ

  1. የገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ሚኒስቴር ወይም ቢሮ የዘመኑን የሥራ ግብር የከፈሉ ለመሆናቸው ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ እና አግባብነት ያለው 2018 የታደሰ ንግድ ሥራ ፍቃድ ያላቸው መሆን ይጠበቅባቸዋል፡፡
  2. የግብር ከፋይ መለያ ቁጥር (TIN) የተመዘገቡ ወይም የተጨማሪ ዕሴት ታክስ (VAT) ከፋይ መሆናቸውን የሚያረጋግጥ ማስረጃ የሚያቀርቡ መሆን አለባቸው
  3. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 30 (ሠላሳ ብር) በመፈል ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ታትሞ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ዘወትር በሥራ ሰዓት ከዞኑ ማረሚያ ቤት አስተዳደር /ቤት በመቅረብ መግዛት ይችላሉ
  4. ተጫራቾች የዋጋ ማቅረቢያ ሰነዶቻቸውን በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ በማድረግ በዞን ማረሚያ ቤት አስ//ቤት ለዚህ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ በማስገባት መወዳደር አለባቸው
  5. ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሁለት ከመቶ (2%) በጥሬ ገንዘብ ወይም በባንከ በተመሰከረለት ቼክ (CPO) እና የምግብ እህል ናሙና ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዞ ማቅረብ አለባቸው፡፡
  6. በጥቃቅን እና አነስተኛ ንግድ ተደራጅቶ የበሰለ ምግብ ለማቅረብ የሚቀርቡ ማኅበራት ቅድሚያ ይሰጣቸዋል፡፡ ይህ ካልተገኘ በጥሬ እህል እናወዳድራለን፡፡
  7. ጨረታው በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 15 ተከታታይ ቀን በአየር ላይ ውሎ 16ኛው ቀን በሥራ ቀን ከረፋዱ 400 ሰዓት ተጫራቾች ያስገቡበት ሳጥን ታሽጎ 430 ሰዓት በዞኑ ማረሚያ ቤት አስ//ቤት ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው እንዲሁም የሕግ ታራሚ ኮሚቴዎች እና የማረሚያ ቤቱ ሠረታ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት ይከፈታል፡፡
  8. የዞኑ ማረሚያ ቤት የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
  9. በማረሚያ ቤቱ ውስጥ በተዘጋጀ ማብሰያ ቤት ውስጥ ምግብ አብስሎ ማቅረብ የሚችል

 

ማረሚያ ቤቱ የሚገኝበት ከተማ

 

.

የዞን ማረሚያ ቤት

የሚገኙበት ከተማ

1

የምሥራቅ ባሌ ዞን ማረሚያ ቤት

ጊንር

 

ለበለጠ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር፡- 0911645276 /0911803891 ደው መጠየቅ ይችላሉ፡፡

 

በኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የምሥራቅ ዞን ማረሚያ ቤት አስ//ቤት

 

Save Tender