ድርጅታችን የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ግብአቶች ልማት ድርጅት በደቡብ ዲስትሪክት የኢትዮጵያ የደረጃዎች ኤጀንሲ ያወጣውን የጥራት መስፈርት የሚያሟሉ ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ምርቶችን መስፈርቱን ከሚያሟሉ አምራቾች ወይም አቅራቢዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።