የምዕ/ሸዋ ዞን ማረሚያ ቤት መምሪያ ከጥር 01/2018 እስከ ጥር 30/2019 ድረስ ለ (አንድ) አመት የሚቆይ በሥሩ ለሚያስተዳድራቸው ለህግ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት የሚውል የተለያዩ አይነት ጥሬ የእህል ምግብ ማብሰያ የማገዶ እንጨት፣ የማጣፈጫ ሸቀጣ ሸቀጥ ለሚያቀርቡ በጥቃቅንና አነስተኛ ለተደራጁ ማህበራትም ሆነ ድርጅት ለህግ ታራሚዎች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡