በኦሮሚያ ማረሚያ ቤቶች አስተዳደር ኮሚሽን የሸኖ ከተማ ማረሚያ ቤት አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት ማረሚያ ቤት ስር የሚገኙ የሕግ ታራሚዎች ጥሬ እህልና የበሰለ ምግብ የተለያዩ ማጣፈጫዎችን እንዲሁም የማገዶ እንጨት ወይም የምግብ አቅርቦት ከ01/05/2018ዓ.ም ጀምሮ እስከ 30/04/2019 የሚቆይ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።