የአመያ ማረሚያ ተቋም ከሐምሌ /1/2018 እስከ ታህሳስ 30/2019 ዓ/ም ድረስ ለስድስት ወር የሚበቃ ለህግ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ጥራጥሬ እህሎችንና ሽቀጣሸቀጦችን-አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የአመያ ማረሚያ ተቋም ከጥር 5 ቀን 2018 እስከ ሰኔ 30 ቀን 2018 ዓ/ም ድረስ ስድስት ወር የሚበቃ ለሕግ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ጥራጥሬ እህሎችንና ሽቀጣሸቀጦችን፣ የቢሮ አላቂ የግንባታ የመብራት፣ የውሃ የማሽነሪ፣ ህትመት፣ የሥልጠና የእርሻ መሣሪያ፣ የደንብ ልብስ፣ የሞተር እቃዎች፣ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የአመያ ማረሚያ ተቋም ከሀምሌ 5/11/2017 እስከ ታህሳስ 30/2018 ዓ.ም ድረስ ስድስት ወር የሚበቃ ለህግ ታራሚዎች ምግብ አገልግሎት ላይ የሚውሉ የተለያዩ ጥራጥሬ እህሎችና ሸቀጣሸቀጦችን አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡