በደ/ኢ/ክ/መ/ማ/ፖ/ ኮሚሽን የባስኬቶ ዞን ላስካ ማረሚያ ተቋም በ2018 ግማሸ በጀት ዓመት ለህግ ታራሚዎች የመኖ እህል፣ ቅ/ቅመም፤ እና ማገዶ እንጨት ጨረታ ማስታወቂያ መሠረት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
በደ/ኢ/ክ/መ/ማ/ፖ/ ኮሚሽን የባስኬቶ ዞን ላስካ ማረሚያ ተቋም በ2018 ግማሸ በጀት ዓመት ለህግ ታራሚዎች የመኖ እህል፣ ቅ/ቅመም፤ እና ማገዶ እንጨት ጨረታ ማስታወቂያ መሠረት አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል። በዚህ መሠረት ከዚህ በታች ዕቃዎች በዝርዝር እንደሚከተለው እናቀርባለን።
1ኛ/ ለምግብ የሚውል ቀለብ፣ የተበጠረ ቀጭ ቀጭ የሌለው ሰርገኛ ጤፍ፣ ነጭ ጤፍ፣ ነጭ በቆሎ፣ አተር፣ባቄላ፣ እና ስንዴ፣ እንጨት ቦዮ/ካሳባ/
2ኛ/ ለምግብ ማጣፈጫ የሚውል ቅመማቅመም፣ የተፈጨ በርበሬ፣ የተፈጨ ዕርድ፣ ነጭ ሽንኩርት፣ ቀይ ሽንኩርት፣ ዝንጅብል፣ ጨው፣ ጥቁር አዝሙድ፣ ነጭ አዝሙድ፣ አብሽ፣ ስኳር፣ ሻይ ቅጠል እና የምግብ ዘይት
3ኛ/ የመኖ ማገዶ እንጨት በአቅርቢነት በጨረታው ላይ መሳተፍ የሚፈልጉ ድርጅቶች የሚከተሉትን መሰፈርቶችን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል።
1ኛ/ ህጋዊ የንግድ ፍቃድ ያለው/ያላት በአቅራቢዎች ዝርዝር ውሰጥ የተመደቡ፤
2ኛ/ የዘመኑን ግብር ከፍሎ ያጠናቀቀ/ች/ፍቃዳቸውን ያሳደሱና የአቅራብነት የምስክር ወረቀት ያለው/ት፤
3ኛ/ የተዘረዘሩትን እህልችን በጨረታው ለመወዳደር ቫት /VAT/ ተመዘጋቢ የሆነ ፤
4ኛ/ አሸናፊው ማንኛውም ወጪ በራሱ ሸፍኖ ዕቃዎችን ለላስካ ማረሚያ ተቋም ቅጥር ግቢ ውሰጥ ማቅርብ የሚችል፤
5ኛ/ የጨረታ ማስከበሪያ 50,000 /ሃምሳ ሺህ ብር/ በኢትዮጵያ ብሂራዊ ባንክ እውቅና ያለው ቼክ ሌተር አፍ ክሬዲት CPO ማቅረብ የሚችል፤
6ኛ/ ተጫራቾች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ባሉት 15 የሥራ ቀናቶች ውስጥ የሚወዳደሩበት ሰነድ ከግዥ ፋይናንስ ቢሮ ቁጥር 5 በመቅረብ መግዛት እንደምትችሉ እንገልፃለን።
7ኛ/ ተጫራቾች የዋጋ መወዳደሪያ ሃሳባቸውን የሞሉት ሰነድ በስማቸው ፈርመው የድርጅቱን ማህተም በማድረግ የንግድ ፍቃዳቸውንና ሌሎች ማበረታቻ የተሰጠውን የምስጋና ምስክር ወረቀትና ኦርጅናል የማይመለስ ፎቶ ኮፒ የተሞላ በመያዝ
8ኛ/ ተጫራቾች ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ለተከታታይ ባሉት 15 የሥራ ቀናቶች በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
9ኛ/ ጨረታው በቀን 20/4/2018 ከጠዋቱ 4፡30 ሰዓት ታሽጎ በ4፡40 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ውኪሎቸው በተገኙበት ይከፈታል። 15ኛው ቀን የሥራ ቀን ካልሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን ውሰጥ በተመሳሳይ ሰዓት የጨረታ ሂዳት ይፋፀማል ።
10ኛ/ ተቋመ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፈል ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
11ኛ/ ለተጨማሪ መረጃ - ስልክ 0916732364 ደውሎ መጠየቅ ይቻላል፡፡
ማሳሰብያ፡- በሥራ ዕድል ፈጠራ የተደራጁ ህጋዊ መስፈርት ላሟሉ ማህበራትን እናበረታታለን።
በደ/ኢ/ክ/መ/ማ/ፖ/ ኮሚሽን
