Tender Detail

Tender Details


ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማ/ኃ/የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል።


 

የጨረታ ሽያጭ ማስታወቂያ

የጨረታ ቁጥር 04/2017

 

ሆራይዘን አዲስ ጎማ //የተ/የግ/ማህበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን በጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል

  1. ያገለገሉ መካኒካል ማሽንስና ስፔር
  2. ያገለገሉ የኤሌክትሪክ ሞተሮች
  3. ልዩ ልዩ ዕቃዎች
  4. የፈርነስ ፍሳሽ ባለበት ሁኔታ በሊትር
  5. የተቆራረጡ ብረታ ብረቶች
  6. ብሮንዝ

በመሆኑም ፍላጎት ቸውን ተጫራቾች በሙ አንዲሳተፉ ጋብዛል፡፡

በጨረታው መሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች የሚከተሉትን ማሟላት ይጠበቅባቸዋል፡፡

  1. ተጫራቾች ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላቸውና የዘመኑን ግብር የከፈሉ መሆን አለባቸው።
  2. የጨረታ ሰነዱን ይህ ማስታወቂያ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ በሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300 Iሶስት መቶ ብር/ በመፈል ከኩባንያው የምርት ሽያጭ ቢሮ መግዛት እና እቃዎቹን ማየት ይችላሉ፡፡
  3. ተጫራቾች መግዛት የሚፈልጓቸውን እቃዎች በዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ ላይ የእያንዳንዱን ዋጋ ከተጨማሪ እሴት በፊት በግልፅ ሞልተው፤ ሙሉ ስማቸውንና አድራሻቸውን ጽፈው ከፈረሙበት በኋላ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ጨረታው በጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ እስከ ሚያዝያ 18 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 400 ሰዓት ድረስ በሽያጭ ቢሮ ፊት ለፊት ባለው የጥበቃ በር ቁጥር 2 ቢሮ በተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ውስጥ ማስገባት ይችላሉ። የጨረታ ሣጥኑ በዚሁ እለት ከጠዋቱ 405 ሰዓት ይታሸጋል፡፡ ጨረታው ሚያዝያ 18 ቀን 2017 . ከጠዋቱ 420 ሰዓት ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በግልጽ ይከፈታል
  4. ድርጅቱ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ንብረት አስተዳደር መምሪያ ቢሮ

 

ስልክ ቁጥር 011-442-15-55/234 ወይም 0943880372 መጠየቅ ይቻላል፡፡

 

ሆራይዘን አዲስ ጎማ ማኑፋክቸሪንግ /የተ/የግ/ማህበር

 

Save Tender