Development Expertise Center (DEC), wants to procure a motorcycle for the Structured Pedagogy for Enhanced Learning and Life (SPELL) project which is supported though by Luminous Fund and implemented in Oromia Region, Southwest Shewa and Jimma Zones in four targeted districts
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በእንስሳት እና አሣ ሀብት ልማት ቢሮ በክልሉ በጦርነት የተጐዱ አካባቢዎች የእንስሳት መሰረተ ልማቶችን መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት ለፕሮጀክቱ አገልግሎት የሚውል በ2018 ዓ.ም በሪስቶር ፕሮጀክት በጀት የሞተር ሳይክል እና የመኪና ጎማ በሀገር ውስጥ ገበያ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ጽ/ቤት ሎት 1 አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን፣ ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት 3 ሞተር ሣይከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለወረዳው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ ሞተር ሳይክሎች፣ የመኪና እና የሞተር ጎማዎች፣ የህንፃ መሳሪያ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ውሃ ዕቃዎች፣ የመኪና እስፔርፓርቶችና የእንሰሳ መድሀኒቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ የጉምሩከ ኮሚሽን ጅግጅጋ ቅ/ጽ/ቤት በኮንትሮባንድ የተያዙ የተለያዩ ተሽከርካሪዎችን በገልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል፡፡ ስለዚህ ለጨረታ የቀረቡትን ተሽከርካሪዎቹን ከቀን 18/12/2018 ጀምሮ ሳምፕል በማየት አና ከዚህ ቀጥሎ የተገለፁትን መስፈርቶች በማሟላት መወዳደር የምትችሉ መሆኑን ቅ/ጽ/ቤቱ ይገልፃል፡፡ ስለሆነም በጨረታው ሳይ ስመካፈል የምትፈልጉ ተጫራቾች፦
እሸት ማይክሮፋይናንስ ተቋም አ.ማ 9 ( ዘጠኝ) ሞተርሳይክሎች በጨረz አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በኢሉባቦር ዞን ያዮ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት በወረዳው ለሚገኙ መሥሪያ ቤቶች ከዚህ በታች የተጠቀሱትን የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ ማስታወቂያ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ፤- የጽሕፈት፣ የጽዳት መሳሪዎች፣ አላቂ የጽሕፈት ቤት እቃዎች፣ የህትመት ስራዎችን ቋሚ የመስሪያ ቤት መሳሪዎች የተለያዩ የምግብ አይነቶች እና ጊባቶቸ የደንብ ልብሶች፣ የግንባታ እና የእድሳት እቃዎች፣የኤለክትሮኒከስ እቃዎች፣ የተለያዩ ሞተር ሳይከሎች፣ ጀነሬተሮች እና የሞተር
Motorcycle Purchase
Sale of used vehicles and motorcycles
የተለያዩ የጽሕፈት መሣሪያዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ አላቂ እና ቋሚ የቢሮ ዕቃዎችና መቀመጫዎች፣ የቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ዕቃዎች፣ ሞተር ሳይክሎችና የተሽከርካሪ ጎማዎች ግዥ
Sale of various vehicles and motorcycles
Sale of various vehicles, motorcycles and machines by public tender
በአርሲ ዞን የጮሌ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ ጽ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ ቋሚ የቢሮ ኤሌከትሮኒከስ ፈርኒቸር፣ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት እቃዎች፤ የሠራተኞች የደንብ ልብስ፤የመኪና ጎማዎችና ሞተር ሳይክሎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በጅማ ዞን የጉማይ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳዉ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2019 E.C የበጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ፣ የኤሌከትሮኒከስ ዕቃዎች፣ ሞተር ሳይከሎች፣ የመኪና ጥገና እና መለዋወጫዎችን፤ ፈርኒቸሮች ፣ ለመስተንግዶ የሚዉል ምግብ፣ ለጭነት የሚያገለግሉ መኪኖች፣ የሞተር እና የመኪና ጎማ፣ የደንብ ልብስ፣ የግንባታ መሳሪያ፤ ለዉሃ ግንባታ የሚያገለግ
በምስራቅ ሸዋ መስተዳደር የፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በ2019 በጀት አመት በስሩ ለሚገኙ መ/ቤቶች የሚሆን 1. የጽህፈት መሳሪያዎችን 2. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን 3. የጽዳት እቃዎች 4. የቴከኒከና ሙያ ኮሌጅ ማሰልጠኛ እቃዎች 5. የተለያዩ ሞተር ሳይከሎች 6. የሞተር ሳይክል ጎማዎች 7, የመኪና ጎማዎች 8. ፈርኒቸሮች 9, የደንብ ልብሶች ከእጅ ዋጋ ጋር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች (መኪናዎች፣ ትራክተር፣ ተጎታች ጋሪዎች፣ ሞተር ሳይክሎች እና ብስክሌቶች) ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ
የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት ለጽ/ቤቱ የሚያስፈልጉ የተለያዩ ዕቃዎችን መግዛት ይፈልጋል
በቡኖ በደሌ ዞን የመኮ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት የሚውሉ ዕቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል
Willows International invites eligible and qualified suppliers to submit sealed bids for the supply of motorcycles to support project implementation in rural areas of Ethiopia.