ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች (መኪናዎች፣ ትራክተር፣ ተጎታች ጋሪዎች፣ ሞተር ሳይክሎች እና ብስክሌቶች) ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች(መኪናዎች፡ ትራከተሮች ፣ ተጎታች ጋሪ ፡ ሞተር ሳይክሎች እና ብስክሌት ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ይፈልጋል።