በምስራቅ ሸዋ መስተዳደር የፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በ2019 በጀት አመት በስሩ ለሚገኙ መ/ቤቶች የሚሆን 1. የጽህፈት መሳሪያዎችን 2. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን 3. የጽዳት እቃዎች 4. የቴከኒከና ሙያ ኮሌጅ ማሰልጠኛ እቃዎች 5. የተለያዩ ሞተር ሳይከሎች 6. የሞተር ሳይክል ጎማዎች 7, የመኪና ጎማዎች 8. ፈርኒቸሮች 9, የደንብ ልብሶች ከእጅ ዋጋ ጋር በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳደር የፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በስሩ ለሚገኙ መ/ቤቶች የሚሆን 1. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን 2. የፅህፈት መሳሪያዎች 3 የጽዳት እቃዎች 4. የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ማሰልጠኛ እቃዎች 5. የተለያዩ ሞተር ሳይክሎች 6. የመኪና ጎማዎች 7. የደንብ ልብሶችን 8 ሞተር ሳይክሎች ጎማዎች 9. የቢሮ ዕቃዎች (FURNITURE) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።