Tender Detail

Tender Details


በምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳደር የፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በስሩ ለሚገኙ መ/ቤቶች የሚሆን 1. ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችን 2. የፅህፈት መሳሪያዎች 3 የጽዳት እቃዎች 4. የቴክኒክና ሙያ ኮሌጅ ማሰልጠኛ እቃዎች 5. የተለያዩ ሞተር ሳይክሎች 6. የመኪና ጎማዎች 7. የደንብ ልብሶችን 8 ሞተር ሳይክሎች ጎማዎች 9. የቢሮ ዕቃዎች (FURNITURE) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።


 

የጨረታ ማስታወቂያ

 

በምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳደር የፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ /ቤት 2018 በጀት ዓመት በስሩ ለሚገኙ /ቤቶች የሚሆን 1. ኤሌክትሮኒ እቃዎችን 2. የፅህፈት መሳሪያዎች 3 የጽዳት እቃዎች 4. የቴኒክና ሙያ ኮሌጅ ማሰልጠኛ እቃዎች 5. የተለያዩ ሞተር ሳይክሎች 6. የመኪና ጎማዎች 7. የደንብ ልብሶችን 8 ሞተር ሳይሎች ጎማዎች 9. የቢሮ ዕቃዎች (FURNITURE) በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል

በዚሁ መሰረት ከላይ በተገለፀው የንግድ ዘርፍ ላይ የተሰማራችሁ ህጋዊ የንግድ ፈቃድ ያላችሁ ከዚህ በታች የተዘረዘረው መስፈርት የምታሟሉ ተጫራቾች እንድትወዳደሩ በአክብሮት እንገልጻለን፡፡

ማሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

  1. የዘመኑን ግብር የከፈለና ንግድ ፈቃዱን ያደሰ
  2. የግብር ከፋይ ምዝገባ ሰርተፊኬት /TIN/ ፎቶ ኮፒ ማስረጃ አያይዞ ማቅረብ የሚችል፡፡
  3. በተጨማሪ እሴት ታክስ የተመዘገበበትን ሰርተፊኬት /VAT/ ፎቶ ኮፒ በማስረጃ አያይዞ ማቅረብ የሚችል
  4. ተጫራቾች በአቅራቢዎች ዝርዝር (SUPPLIYER LIST) ውስጥ ማካተታቸውን ማስረጃ ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
  5. ለእያንዳንዱ የንግድ ዘርፍ (የውድድር አይነት) ጨረታ ማስከበረያ
    1. የጽህፈት መሳሪያዎችን ለማቅረብ ለሚወዳደር (ብር 17,208.92) (አስራ ሰባት ሺህ ሁለት መቶ ስምንት ብር 92/100) ብቻ።
    2. ኤሌክትሮኒ መሳሪያዎችን ለማቅረብ ለሚወዳደር ብር 8,349.35 (ስምንት ሺህ ሦስት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር 35/100) ብቻ
    3. የጽዳት እቃዎችን ለማቅረብ የሚወዳደር 8,349.35 (ስምንት ሺህ ሦስት መቶ አርባ ዘጠኝ ብር 35/100)
    4. የቢሮ ውስጥ እቃዎች (FURNTURE 7,863.70 (ሰባት ሺህ ስምንት መቶ ስልሳ ሦስት ብር 7/100 ብቻ)
    5. የተለያዩ የመኪና ጎማዎች 15,000.00 (አሥራ አምስት ሺህ ብር ብቻ)
    6. የሞተር ጎማዎች 3,151.00 (ሦስት ሺህ አንድ መቶ ሃምሳ አንድ ብር ብቻ)
    7. የቴኒክና ሙያ /ቤት ማሰልጠኛ መሳሪዎችን ለማቅረብ የሚወዳደር ብር 11,100 (አስራ አንድ ሺህ አንድ መቶ ብር ብቻ)
    8. የደንብ ልብሶች 2,942,65 (ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ አርባ ሁለት ብር 65/100) ብቻ
    9. የሞተር ሳይሎች 5,125.00 (አምስት ሺህ አንድ መቶ ሃያ አምስት ብር ብቻ) በጥሬ ገንዘብ ማስያዝ
  6. የጨረታ ሰነዱን የማይመለስ ብር 400.00 (አራት መቶ ብር) በመፈል ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 (አስራ አምስት) ተከታታይ የስራ ቀናት ከፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ቢሮ ቁጥር 12 በግንባር በመቅረብ መግዛት ትችላላችሁ።
  7. በዚህ ጨረታ ላይ መወዳደር የሚችል የመንግስት ጨረታ ላይ እንዳይወዳደር ያልተከለከለ ወይም ከለከለ ከሆነ የግዜ ገደቡን የጨረሰ መሆን ይኖርበታል
  8. ማንኛ ተጫራች በሚያቀርበው የዋጋ ማቅረቢያ ላይ ፊርማውን፤ የድርጅቱን ማህተምና አድራሻ ማስቀመጥ ይኖርበታል፡፡
  9. የቢሮ ውስጥ እቃዎች ለማቅረብ የሚወዳደር ተወዳድሮ ያሸነፈባቸውን እቃዎች እስከ ቦታው ድረስ ካመጣ በኋላ ገጥመው ማስረከብ ይኖርባቸዋል።
  10. ተጫራቾች የሚጫረቱበትን እቃዎች ናሙና ወይም ሳምፕል የተጠየቀባቸውን እቃዎች ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡
  11. ናሙና ወይም ሳምፕል የሚቀርበው ጨረታ በሚከፈትበት ቀን የጨረታ ኮሚቴ ባሉበት መሆን ይኖርበታል።
  12. ተጫራች የጨረታ ሰነዱን በፖስታ በማሸግ ኮፒ እና ኦሪጂናል ብሎ ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
  13. ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ 15ኛው የስራ ቀን ከቀኑ 1130 ሰዓት ድረስ በተራ ቁጥር 1-4 ላይ በተቀመጠው መሰረት በፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ / ቤት ግዢና ንብረት አስተዳደርፍል በመንግስት የስራ ሰዓት በአካልም ሆነ በተወካይ የማይመለስ ብር 400 (አራት መቶ ብር) በፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ /ቤት ባሲ ኢድሌ ሲንቄ ባንክ ሂሳብ ቁጥር 1071393421213 በማስገባት መግዛት የምትችሉ መሆኑን እንገልፃለን
  14. ጨረታ የሚከፈተው ይህ ጨረታ በጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ 16ኛው የስራ ቀን በፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ /ቤት በግዢና ንብረት አስተዳደር ክፍል ከጠዋቱ 400 የተዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ይዘጋና በዚሁ ቀን 430 ተወዳዳሪዎች ወይም ተጫራቾች ቢገኙም ባይገኙም በግልጽ ይከፈታል።
  15. ተጫራቾች የመወዳደርያ ዋጋቸው በተሸጠላቸው ሰነድ ላይ ባለው ቅጽ መሰረት የመወዳደርያ ሃሳባቸውን ሞልተውና ማህተም አድርገው ማቅረብ አለባቸው
  16. ተጫራ /ቤቱ ከጨረታ ሰነድ ጋር አያይዞ ከሸጠላቸው ከጨረታ መመሪያ ውጪ ቢያስገቡ ተቀባይነት አይኖረውም
  17. ተጫራቾች የሚያቀርቡት ዋጋ ስርዝ ድልዝ ካለው ተቀባይነት አይኖረውም።
  18. /ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ በህግ የተጠበቀ ነው፡፡

መረጃ በስልክ ቁጥር፡- 022-226-0007 በምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳደር የፈንታሌ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

በምስራቅ ሸዋ ዞን መስተዳደር የፈንታ ወረዳ ገንዘብ /ቤት

 

Save Tender