The Ethiopian Red Cross Society (ERCS) hereby invites sealed bids from eligible and qualified audit firms to enter into a two-year Framework Agreement for the provision of statutory audit services, and from eligible and qualified bidders for the supply of the items listed below.
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን
በሽገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት የገላን ከ/ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የተለያዩ ቋሚ አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ እና የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚ፣ አላቂ እቃዎች፤ የጽዳት እቃዎች፤ የደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ ፤ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ፤ ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የንጋት ኮከብ ቅደመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የጽዳት ዕቃ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ፤የደንብ ልብስ ፣የተለያዩ የጥገና ዕቃዎችን ቋሚ ዕቃዎችንና ኤሌክትሮኒከስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ የሻውል ደማ ቅድመ እንደኛ፤ መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 2019ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የኢትዮጵያ እድገት ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በመንግስት መደበኛ በጀት በተገኘ ገንዘብ በቂ አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ አላቂ የቢሮ እቃዎች፥ የደንብ ልብስ፣ የትምህርት እቃዎች፤ የፅዳት እቃዎች፤ ልዩ ልዩ እቃዎች፣ የደንብ ልብስ ስፌት፤ ልዩ ልዩ ቋሚ እቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰዉ የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸዉ መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በባሌ ዞን የሃረና ቡሉቅ ወረዳ ገ/ኢ/ል/ት/ፅ/ቤት በወረዳው ስር ለሚገኙ መስሪያ ቤቶች ወይም ሴክተሮች ለመንግሰት ስራ የሚውል አላቂ፣ ቋሚ እቃና ኤሌክትሮኒክስ እቃዎችና የደንብ ልበስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል ፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የአፄ ፋሲል ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ግልፅ ጨረታ ከመንግስት በተገኘ መደበኛ በጀትና ከውስጥ ገቢ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የትምርት እቃዎች፣ የደንብ ልብስና ቋሚ ፈርኒቸሮች፣ ኮምፒውተሮችና ፕሪንተሮች እና ሌሎችም በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአራዳ ከ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ጤና ፅ/ቤት የወረዳ 11 ፊሊጶስ ጤና ጣቢያ ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የሚያስፈልጉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች ማለትም፡-
በልደታ ክ/ከተማ በወረዳ 2 ስር የሚገኘው የመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛ፣1ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በልደታ ከፍለ ከተማ ወ/6/አስተዳደር/ፋ/ጽ/ቤት- ለጽህፈት ቤቶች በ2019 በጀት አመት የሚያስፈልጋቸውን ግብዓቶች:-
የሀዲያ ዞን ፋይናንስ መምሪያ ለሀዲያ ባህል ዘመን መለወጫ ያሆዴ በዓል ለማከበር ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛትና ለመከራየት ይፈልጋል፡-
ድርጅታችን ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በሸገር ከተማ አስተዳደር በገላን ጉዳ ከፍለ ከታማ የዳስቲ ወረደ ገንዘብ ጽ/ቤት ለወረዳው ሲከተር መ/ቤቶች ለማዘጋጃ ቤቱ ለ2019 በጀት ዓመት የሚውሉ የተለያዩ አላቂ የጽህፈት መሣሪያዎች፥ የሰራተኛ ደንብ ልብሶች፣ የዕዳት ዕቃዎች፣ ኤሌትሮኒክስ ዕቃዎች እና የቢሮ ፈርኒቸሮች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
የቦሌ ክ/ከተማ ወረዳ 12 አጠገብ የሚገኘው የቡልቡላ ራዕይ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለት/ቤቱ አገልግሎት የሚውሉ፡-
በቦሌ ከፍለ ከተማ የወረዳ 06 አስተዳደር ለ2019ዓ.ም ግልጽ ጨረታ አወዳድሮ እቃዎችን መግዛት ይፈልጋል ፡፡
በየካ ክፍለ ከተማ የህብረት ፍሬ ቅድመ አንደኛ፤ አንደኛ እና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የ2019 በጀት ዓመት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።