በአራዳ ከ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታ ቁጥር 002/2018 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ሎት-1-የጽህፈት መሳሪያዎች ግዥ-ሎት-2-የፅዳት እቃዎች ግዥ ሎት- 3- የሠራተኛ የደንብ ልብስ ግዥ ሎት-4, የመኪኖች መለዋወጫ ውጫዊ አካል/ጎማ፤ እና ሌሎች እቃዎች/ ሎት-5 የመስተንግዶ አቅርቦት ግዥ/ው
በአራዳ ክ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2018 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታው ቁጥር001/2018 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡ ሎት 1-የጽህፈት መሳሪያዎች፣ ሎት-2-የፅዳት እቃዎች፣ ሎት-3-የሰራተኛ የደንብ ልብስ፣ ሎት.4. የኤሌክትሮኒከስ እቃዎች፣ ሎት-5-የበር ቁልፎች እና የጠረጴዛ መሳቢያ ቁልፎች፣ ሎት.6. የኤሌትሪከ እቃዎች፣ ሎት 7 የሰራተኛ ደንብ ልብስ ስፌት፣ ሎት.8. የቢሮ መገልገያዎች ቋሚ እቃዎች፣ ሎት 9. የተለያዩ ትራንስፖርት አቅርቦት፣ ሎት 10 የኤሌከትሮኒከስ ጥገና ባለሙያ፣ ሎት 1. የኤሌከትሮኒከስ መለዋወጫ እቃዎችን በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡