በአራዳ ከ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የእቃዎች ግዥ ጨረታ ማስታወቂያ
በአራዳ ከ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
- ሎት-1- የጽህፈት መሳሪያዎች ግዥ
- ሎት-2- የዕዳት እቃዎች ግዥ
- ሎት-3- የሰራተኛ የደንብ ልብስ ግዥ
- ሎት-4- የበርና የመሳቢያ ቁልፎች
- ሎት-5- የመስተንግዶ አቅርቦት ግዥ (ውሃ ቆሎ ወዘተ)
- ሎት-6- የሰራተኛ ደንብ ልብስ ስፌት ግዥ
- ሎት-7- የተለያዩ ትራንስፖርት አቅርቦት ግዥ
- ሎት-8- የህትመት ስራዎች ግዥ
- ሎት-9- የኤሌትሪክ እቃዎች ግዥ
- ሎት-10- የኤሌከትሮኒከስ ጥገና ባለሙያ ግዥ
- ሎት-11- የቢሮ ቋሚ እቃዎች ግዥ ወዘተ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
- ተጫራቾች በሙያው የታደሰ ንግድ ፈቃድ ማቅረብ የሚችሉ፣ የተጨማሪ እሴት ታክስ ተመዝጋቢ የሆኑና በተሰማሩበት የስራ መስክ የዘመኑን ግብር መከፈላቸውን የሚያረጋግጥ እና ወቅታዊ ክሊራንስ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- በመንግስት የግዥ ጨረታ ላይ ለመሳተፍ የሚያስችል የተሟላ ማስረጃ ማቅረብ የሚችሉ፡፡
- በኤሌከትሮኒከስ አቅራቢነት ሊስት በጨረታ ለመወዳደር የሚያስችል ተመዝጋቢ የሆነ፡።
- የጨረታውን ዝርዝር የያዘ ሰነድ የማይመለስ 600 ብር በመክፈል ማግኘት ይችላሉ፡፡
- የጨረታ ሰነዶቻችሁን ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት ተከታታይ 10 የስራ ቀናት ውስጥ በመሙላት ለጨረታ ማስከበሪያ የሚያገለግል የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና ለእያንዳደንዱ ለተጫረቱበት ሎቶች 2% በባንክ በተረጋገጠ ሲፒኦ/CPO/ ብቻ በአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 2 ፋይናንስ ጽ/ቤት ስም አሰርተው በታሸገ ኤንቨሎፕ ሞልተው ማቅረብ ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በ11ኛው ቀን በ4፡00 ሰዓት ታሽጎ በዛው እለት በ4፡30 ላይ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በአራዳ ከ/ከተማ በወረዳ 2 አስተዳደር መሰብሰቢያ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
- የጨረታ ሰነዱን ቴከኒካል እና ፋይናንሺያል በመሙላት በአርጅናል እና ኮፒ ሞልተው ማቅረብ አለባቸው፡፡
- ከገዙበት ጨረታ ሰነድ የዋጋ መሙያ ፎርም ውጭ ዋጋ ተሞልቶ የሚመጣ ሰነድ ተቀባይነት አይኖረውም፡፡
- ለሚያቀርባቸው እቃዎች እና ዋስትና ለሚያስፈልጋቸው እቃዎች ዋስትና ማቅረብ የሚችል፡፡
- መ/ቤቱ የተሻለ ዘዴ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
አድራሻ፦ ከጎጃም በረንዳ በዮሃንስ የሚወስደው መንገድ ስራት መንታ ሐግቤስ ስከባቢ በስልክ ቁጥር 0111-55-32-16/ 0111-26-54-20
የአራዳ ክ/ከተማ ወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት
✨ messages.ai_summary
Open tender for procurement of office supplies, debt items, uniforms, keys, hospitality supplies, tailoring, transport, printing, electrical/electronic goods, maintenance services, and office furniture across 11 lots. Bidders must have renewed trade licenses, VAT registration, tax clearance, and relevant certifications.
