በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን
በሽገር ከተማ ከፍተኛ ፍ/ቤት የገላን ከ/ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የተለያዩ ቋሚ አላቂ የፅህፈት መሳሪያዎች፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ የደንብ ልብስ እና የተለያዩ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ ስቴሽነሪ/ ጨረታ ለመዳድር በመግዛት ይፈልጋል ፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት መስተዳድር በሰሜን ሸዋ ዞን የአለልቱ ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት ዓመት የተለያዩ ቋሚ፣ አላቂ እቃዎች፤ የጽዳት እቃዎች፤ የደንብ ልብስ፣ የኤሌክትሮኒክስ ፤ የተለያዩ የመኪና ጎማዎች ፤ ህትመት እና የጽህፈት መሳሪያዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአብክመ የከሚሴ ጠቅላላ ሆስፒታል ለ2019 በጀት ዓመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውሉ አላቂ የቢሮ መገልገያ እቃዎች ፣የፅህፈት መሳሪዎች የመኪና መለዋወጫ እና ጌጣጌጦች እቃዎች፣የፅዳት እቃዎች ደንብ ልብስ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡ ስለሆነም በጨረታው መሳተፍ ፍቃደኛ የሆኑ፡-
የንጋት ኮከብ ቅደመ አንደኛ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት የጽዳት ዕቃ አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፤ የትምህርት መርጃ መሳሪያዎች ፤የደንብ ልብስ ፣የተለያዩ የጥገና ዕቃዎችን ቋሚ ዕቃዎችንና ኤሌክትሮኒከስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ ከተማ ከፍለ ከተማ የሻውል ደማ ቅድመ እንደኛ፤ መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት 2019ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስና የስፌት ዋጋ፣ የመኪና ጎማ እና መኪና ጥገና አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የኢትዮጵያ እድገት ቅ/አ/መ/ደ/ት/ቤት በ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በመንግስት መደበኛ በጀት በተገኘ ገንዘብ በቂ አቅራቢ ድርጅቶችን አወዳድሮ አላቂ የቢሮ እቃዎች፥ የደንብ ልብስ፣ የትምህርት እቃዎች፤ የፅዳት እቃዎች፤ ልዩ ልዩ እቃዎች፣ የደንብ ልብስ ስፌት፤ ልዩ ልዩ ቋሚ እቃዎች ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Global Bank Ethiopia S.C. invites all interested and eligible bidders to participate in the tender for the procurement of Stationery Materials for 2026/27 budget year, as detailed in the table below.
በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰዉ የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸዉ መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
የፈደራል ግብርና ምርምር ማዕከል ለ2019 የመኪና መለዋወጫ፣ የጽህፈት መሳሪያ ቋሚ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የመኪና ጎማዎች፣ ኤሌክትሮኒክሶች እና ጥሬ እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአራዳ ክ/ከተማ የአፄ ፋሲል ቅድመ አንደኛ፣ አንደኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት በ2019 ዓ.ም የመጀመሪያ ዙር ግልፅ ጨረታ ከመንግስት በተገኘ መደበኛ በጀትና ከውስጥ ገቢ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የትምርት እቃዎች፣ የደንብ ልብስና ቋሚ ፈርኒቸሮች፣ ኮምፒውተሮችና ፕሪንተሮች እና ሌሎችም በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአራዳ ከ/ከተማ የወረዳ 2 ፋይናንስ ፅ/ቤት በ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን መገልገያ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ጤና ፅ/ቤት የወረዳ 11 ፊሊጶስ ጤና ጣቢያ ለ2019 ዓ.ም የስራ ዘመን የሚያስፈልጉ ከዚህ በታች በሎት የተዘረዘሩትን እቃዎች ማለትም፡-
በልደታ ክ/ከተማ በወረዳ 2 ስር የሚገኘው የመዝገበ ብርሀን ቅድመ አንደኛ፣1ኛና መካከለኛ ደረጃ ት/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ ግብአቶችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የኪረሙ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በልደታ ከፍለ ከተማ ወ/6/አስተዳደር/ፋ/ጽ/ቤት- ለጽህፈት ቤቶች በ2019 በጀት አመት የሚያስፈልጋቸውን ግብዓቶች:-
በጨረታ ቁጥር 001/2019 ዓ/ም የስራ ዘመን የተለያዩ የቢሮ መገልገያ ቁሳቁሶችን፣ አላቂ የፅዳት እቃዎችን፣ የጥገና እቃዎች፣ ደንብ ልብሶችን፣ የቢሮ ቋሚና ኤሌክትሪክ እቃዎችን ግዥ እና የጥገና እና የተለያዩ ህትመቶችን፣ ጥገናና ማስፋፊያ ከነማቴሪያሉ፣ ትራንስፖርት፣ ጉልበት ሽንት ቤት ፍሳሽ ማስወገድ በቦቴ አገልግሎቶች፣ በግልፅ ጨረታ እወዳድሮ መግዛትና ማሰራት ይፈልጋል፡፡
Procurement of Stationary Materials