በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ ስቴሽነሪ/ ጨረታ ለመዳድር በመግዛት ይፈልጋል ፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
በማዕከላዊ ኢትዮጰያ ክልል መንግስት በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደርፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት የጽህፈት መሳሪያ ስቴሽነሪ/ ጨረታ ለመዳድር በመግዛት ይፈልጋል ፡፡
ስለዚህ -
v የዘመኑን ግብር አጠናቆ የከፈለ፣
v በመስኩ ንግድ ፍቃድ ያለው፣
v የተጨማሪ እሴት ታክስ የምዝገባ ሰርተፍኬት ማቅረብ የሚችል፣
v የጨረታ ዋስትነና 15000/አስራ አምስት ሺህ /ብር በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ማስያዝ የሚችል፣
ተጫራቾች ሰነዱን ከስልጤ ዞን ከዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት 500/አምስት መቶ/ ብር ብቻ በመከፈል መግዛት የምትችሉ መሆኑን እያሳወቅን፤ ሰነዱን ኦርጅናልና አንድ ፎቶኮፒ ለየብቻ በሰም በታሸገ ኤንቨሎፕ ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት ጀምሮ ባሉት 21 ተከታታይ የስራ ቀናት ከቀኑ 6:00 ሰዓት ድረስ ከስልጤ ዞን ከዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር-14 በዚህ በተዘጋጀው ሳጥን ማስገባት ይኖርቦታል፡፡ የጨረታ ሳጥኑ ሰነድ ማስገቢያው የጊዜ ሰሌዳ በተጠናቀቀበት እለት ከቀኑ በ6፡00 ሰዓት ታሽጎ ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት ከቀኑ 8፡00 ሰዓት ይከፈታል::
ጽ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል
የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው::
በማእከሳዊ ኢትዮጵያ ከልል /በስልጤ ዞን ዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
ለበለጠ መረጃ 0924727270
በስልጤ ዞን/በዳሎቻ ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት
