በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን
ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መስያ ቁጥር 01/2018
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ/ደ/ት/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት የሚያስፈልጋቸውን
| ሎት 1 የደንብ ልብስ | 38250 |
| ሎት 2 የፅህፈት መሳሪያዎች | 23254.50 |
| ሎት 3 የት/ት መርጃ እቃዎች | 5250 |
| ሎት 4 የፅዳት እቃዎች | 28062.72 |
| ሎት 5 የጥገና እቃዎች | 13000 |
| ሎት 6 የእስፖርት እቃዎች | 5250 |
| ሎት 7 የህከምና የመ/እርዳታ መስጫ | 900 |
| ሎት 8 ቋሚ እቃዎች | 16500 |
ብቃት ያላቸውና በመስኩ የተሰማሩ ተጫራቾችን አወዳድሮ ግዥ መፈፀም ይፈልጋል በዚሁ መሰረት :-
በጨረታው ለመወዳደር ፍላጐት ያላቸው ተጫራቾች የታደሰ ንግድ ፈቃድ ያላቸው የዘመኑን ግብር የከፈሉ፣ የቲን እና የቫት ተመዝጋቢ የሆኑና የምስክር ወረቀት ማቅረብ የሚችሉ በጥቃቅንና አነስተኛ የተደራጃችሁ ተጫራቾች አምራችነታችሁን የሚገልፅ ደብዳቤ ማቅረብ ይኖርባችኋል
- ተጫራቾች በየሎቱ የጨረታ ማስከበሪያ በባንክ የተረጋገጠ ሲፒኦ ከጨረታ ሰነዳቸው ጋር አያይዘው ማቅረብ አለባቸው
- ተጫራቾች ጨረታውን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት እለት አንስቶ በተከታታይ 10 የሥራ ቀናት የማይመለስ ብር 300 /ሶስት መቶ ብር/ በመክፈል በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከ/ከተማ ሰኔ 9 የመ/ደ/ት ቤት የፋ/ግ/ን ደጋፊ የሥራ ሒደት ቢሮ ቁጥር 05 በመምጣት የጨረታ ሰነዱን መግዛት ይችላሉ፡፡
- ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 10/አስር ተከታታይ የሥራ ቀናት ውስጥ የሚያቀርቡትን ዋጋ መስሪያ ቤቱ ባዘጋጀው የዋጋ ማቅረቢያ ሰነድ በመሙላት ለያንዳንዱ ከቫት ጋር ያለውን ዋጋ በማስቀመጥ የግዥውን አይነት በመጥቀስ እና ማህተም በማድረግ በታሸገ ፖስታ ት/ቤቱ ባዘጋጀው የጨረታ ሳጥን ማስገባት ይኖርባቸዋል፡፡
- ጨረታው በ10ኛው ቀን 11፡30 ሰዓት ተኩል ታሽጐ በ11ኛው ቀን 4፡00 ሰዓት በት/ቤቱ የፋ/ግ/ን/ደጋፊ የሥራ ሒደት ቢሮ ቁጥር 05 ይከፈታል፡፡ የመከፈቻ ቀኑ ቅዳሜና እሁድ ወይም የባዕል ቀን ከሆነ በሚቀጥለው የሥራ ቀን በተመሳሳይ ሰዓት ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎች በተገኙበት ጨረታው ይከፈታል፡፡
- ተጫራቾች የጨረታ ሳጥን ከመከፈቱ በፊት በተወዳደሩባቸው ከሎት 1 እስከ ሎት 7 ናሙና ማቅረብ የሚኖርባቸው ሲሆን በተያያዘው የፍላጐት መግለጫ መሰረት ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል
- የዘገየ ተጫራችና በጨረታ መከፈቻ ላይ ያልተነበበ ጨረታ ተቀባይነት የለውም፡፡
- አሸናፊ ተጫራቾች ያሸነፉባቸውን እቃዎች በራሳቸው ትራንስፖርት ግዥ ፈፃሚው መስሪያ ቤት ድረስ ማቅረብ ይጠበቅባቸዋል፡
- መ/ቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታውን ሙሉ በሙሉ ወይም በከፊል የመሰረዝ መብቱ አለው ነው፡፡
- መ/ቤቱ የሚያጫርተውን እቃ ብዛት እንደአስፈላጊነቱ 20% በመጨመር ወይም በመቀነስ በድጋሚ ማዘዝ የሚችል ሲሆን ተጫራቾች ላሸነፉት ለቋሚ እቃ የአንድ ዓመት ዋስትና መስጠት ይኖርባቸዋል፤
ለተጨማሪ ማብራሪያ ጥያቄ
አድራሻ፡- ንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ከካዲስኮ ወረድ ብሎ በሚገኘው ቴሌኮሚኒኬሽን ወደ ቀኝ በሚያስገባው መንገድ 400 ሜትር ላይ ሲሆን የመ/ቤቱ ስልክ ቁጥር 011 8 88 29 10
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር ወረዳ 7 የሠኔ ዘጠኝ የመጀ/ደ/ት/ቤት
✨ messages.ai_summary
Open tender for supplying uniforms, office supplies, teaching aids, cleaning materials, maintenance items, sports equipment, medical/first aid supplies, and fixed assets across 8 lots. Bidders must hold valid licenses, pay taxes, and be registered for TIN/VAT. Samples required for lots 1–7.
