በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰዉ የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸዉ መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
የጨረታ ማስታወቂያ
የሱሉልታ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ለሚገኙ መ/ቤቶች ለ2019 ዓ/ም የበጀት ዓመት፡-
- ቋሚ የቢሮ እቃዎች (furniture) ፣
- የሠራተኞች የደንብ ልብስ፣
- የዕዳት እቃዎች፣
- የጽህፈት መሳሪያዎች (stationaries) ፣
- የኤሌከትሮኒክሰ ዕቃዎች፣
- የመኪና ጎማ እና የሞተርሳይክል ጎማ
በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በዚሁ መሰረት፡-
- በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰዉ የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸዉ መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
- የጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና 40,000(አርባ ሺህ ብር) በC.P.O ብቻ በሱሉልታ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በሚል ስም በማሰራት ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
- የጨረታ ሰነዱን ጋዜጣዉ ከወጣበት እለት አንስቶ በስራ ሰአት የማይመለስ 500( አምስት መቶ ብር ) በመክፈል ከሱሉልታ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት መግዛት ይችላሉ፡፡
- ጨረታዉ የሚከፈተዉ ይህ ማስታወቂያ በወጣ በ16ኛ የስራ ቀን ከጠዋቱ 4፡30 ተጫራቾች ወይም ህጋዊ ወኪሎቻቸዉ በተገኙበት በሱሉልታ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ይሆናል፡፡
- ተጫራቾች የተጨማሪ እሴት ታከስ (VAT) ተመዝጋቢ የሆኑና የዚህን ማስረጃ ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
- ተጫራቾች ለያንዳንዱ እቃ ናሙና ማቅረብ አለባቸዉ፡፡
- መስሪያቤቱ የተሻለ አማራጭ ካገኘ ጨረታዉን በከፊልም ሆነ ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነዉ፡፡
አድራሻ:- ስልክ ቁጥር 011880028/174 0901919741
በሰሜን ሸዋ ዞን መስተዳድር የሱሉልታ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት
✨ messages.ai_summary
The Sululta District Office seeks bids to procure office furniture, staff uniforms, food items, stationery, electronics, and vehicle/motorcycle tires for the 2019 budget year. Eligible bidders must hold a renewed trade license, TIN, and VAT registration, and must provide samples for each item.
