በልደታ ከፍለ ከተማ ስር የሚገኘው ወረዳ 04 ጤና ጣቢያ የሚከተሉትን እቃዎች መግዛት ይፈልጋል፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የጉቶ ጊዳ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ውስጥ ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት አገልግሎት የሚውል አላቂ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ የሠራተኞች ደንብ ልብስና የስፌት ዋጋ፣ የመኪና ጎማ እና መኪና ጥገና አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
Hijra Bank S.C. invites interested and eligible bidders to participate in the National Competitive Bidding (NCB) for the procurement of various office furniture items.
በጨረታው መካፈል የምትፈልጉ በተጠቀሰዉ የስራ መስኮች የተሰማራችሁ ነጋዴዎች የዘመኑን የታደሰ የንግድ ፍቃድ እና TIN ያላቸዉ መሳተፍ ትችላላችሁ፡፡
በምስራቅ ወለጋ ዞን የኪረሙ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 የበጀት ዓመት በወረዳው ላሉት የመንግስት መ/ቤቶች ለ2019 የበጀት ዓመት ለተለያዩ አገልግሎት የሚውል በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2019 በጀት ዓመት የሚሆን የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት በግልጽ ጨረታ የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የለገጣፎ ለገዳዲ ከ/ከ/ወረዳ ፍርድ ቤት በ2019 የበጀት አመት የተለያዩ ደንብ ልብስ፤ የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች የቋሚ የቢሮ ዕቃዎች (ፈሪኒቸር)፤ የኤሌክትሮኒከስ እቃዎችና የመሳሰሉት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ስለሚፈልግ ከዚህ በታች የተገለፁትን መመሪያ መሠረት ተጫራቾች ይህንን የጨረታ መመሪያ አክብረው እንዲካፈሉ እናሳውቃለን ፡፡
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የሊሙ ገነት ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚውሉ የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና የፅዳት መሳሪያዎች ኤሌክትሮኒክስ ፤ ፈርኒቸሮች ሞተርሳይክሎች ፣ደንብ ልብስ፣ የመኪና ጎማዎች እና የግንባታ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: በዚሁ መሰረት ተጫራቾች
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በምስራቅ ባሌ ዞን የራይቱ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት (በ2019ዓ.ም ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ ባለበጀት መ/ቤቶች አላቂ የቢሮ ዕቃዎች፣ የጽህፈት መሳሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎች፣ ኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎችና የሰራተኞች ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ ተጫራቶችን አወዳድሮ ካሸናፊው ላይ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል መንግሥት በጌዴኦ ዞን የገደብ ወረዳ ፋይናንስና ፕላን ጽ/ቤት ሎት 1 አላቂ የቢሮ ዕቃዎችን፣ ሎት 2 የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች፣ ሎት 3 ሞተር ሣይከል በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የመቂ ከተማ ውሃ ና ፍሳሽ አገልግሎት ድርጅት በ 2019 በጀት ዓመት የአዳራሽ ወንበር በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ሸዋ ዞን የሞረትና ጅሩ ወረዳ ገ/ጽ/ቤት የግዥ/ንብ/አስ/ቡድን በ2018 በጀት አመት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ግዥ መግዛት ይፈልጋል
በየካ/ከ/ከ ወረዳ 02 አስተዳደር የፋ/ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዕቃዎች እና ጌጣጌጥ በጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳደር በምዕራብ አርሲ ዞን የሲራሮ ወራዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች 1ኛ ዙር ግዥ ለ 1ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ሰነድ በ2019 የበጀት ዓመት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ማለትም፦
በአ/ከ/ክ/ ከተማ የወረዳ 5 ፋይናንስ ጽ/ቤት በ2019 በጀት ዓመት ለተለያዩ ሴክተር መስሪያ ቤቶች ግዥ ለመፈፀም ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ክልላዊ መስተዳድር በጉጂ ዞን የኡራጋ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በሸገር ከተማ አስተዳደር የፉሪ ክ/ከተማ ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 ዓ/ም በጀት ዓመት በክ/ከተማ አስተዳደር ለሚገኙት መንግስት መ/ቤቶችና ማዘጋጃ ቤት አገልግሎት የሚውሉ በሎት፡-
በአዲስ ከተማ /ክ/ከተማ አስተዳደር የዳግማዊ ብርሃን ቁ-1 ቅድመ-አንደኛ መካከለኛ ት/ቤት የጨረታ ቁጥር 002/2019 ዓ.ም ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ለመግዛት እንፈልጋለን እነሱም፡-
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የኩዩ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በስሩ ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች የጽህፈት መሣሪያዎችን፣ የጽዳት እቃዎችን፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎችን፣ የኤሌክትሮኒከስ ዕቃዎችን፣ የተለያዩ የመኪና ጎማዎችን እና የሠራተኞች ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡