በንፋስ ስልክ ላፍቶ ከፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2019 በጀት ዓመት የሚሆን የተለያዩ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2018 በጀት አመት የሚሆን በ2ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ ለአገልግሎት የሚውል የፅህፈት መሳሪያ ፣ቋሚ እቃ፣ ደንብ ልብስ የፅዳት እቃ፤የጥገና እቃ፣የጥገና ስራ የፓንፕ ጥገና፣ የጭነት አገልግሎት፤ህትመት፣ የላብራቶ ማሽን ሰርቪስ፤ የህከምና ማሽን እቃ አከሰሰሪ፤የመድሀኒት እና የላብራቶሪ ሪኤጀንት፤ በሁለተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2018 በጀት ዓመት የሚሆን በ1ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ ለአገልግሎት የሚውል የፅህፈት መሳሪያ፤ ቋሚ እቃ፤ ደንብ ልብስ፤ የፅዳት እቃ፤ የጥገና እቃ፤ የጥገና ሥራ አገልግሎት ለሰራተኛ እና ለተገልጋይ፤ የጉልበት ስራ የጭነት አገልግሎት የመድሀኒት እና የላብራቶሪ ሪኤጀንት እና የህክምና ዕቃ፤ ህትመት 4500 በአንደኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ አስተዳደር የወረዳ 01 ጤና ጣቢያ ለ2017 በጅት አመት የሚሆን በ3ኛ ዙር ግልፅ ጨረታ ለአገልግሎት የሚውል ህትመት፤ የደንብ ልብስ የፅዳት እቃ የጄኔሬተር ሰርቪስ፤ የጄኔሬተር ባትሪ ድንጋይ፤ የላብራቶሪ ማሽን ሰርቪስ ፤ የጥገና ስራ የህክምና ዕቃ እና መድሃኒት እና የላብራቶሪ ሪኤጀንት፤ የህክምና እና የማሽን ጥገና በሶስተኛ ዙር ግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።