በአሮሚያ ክልላዊ መንግስት መስተዳደር በምዕራብ አርሲ ዞን የሲራሮ ወራዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች 1ኛ ዙር ግዥ ለ 1ኛ ጊዜ የወጣ የጨረታ ሰነድ በ2019 የበጀት ዓመት ቀጥሎ የተዘረዘሩትን ዕቃዎች ማለትም፦
በኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በምዕራብ አርሲ ዞን የቆሬ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ 2018 በጀት ዓመት ለማዘጋጃ አስፓልት ዳር የመንገድ መብራት በ"Electromechanical Contractor Grade Five and above" ለመግዛት ይፈልጋል።