በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት በግልጽ ጨረታ የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የተለያዩ እቃዎችና አገልግሎቶች ግዥ (የደንብ ልብስ፣ አላቂ የቢሮ እቃዎች፣ የጽዳት እቃዎች፣ የመኪና ጎማ፣ የህትመት አገልግሎት እና የትራንስፖርት አገልግሎት)
በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 12 ፋይናንስ ጽ/ቤት በጨረታ ቁጥር02/2017 መሰረት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ መግዛትይፈልጋል።