በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የሊሙ ገነት ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚውሉ የፅሕፈት መሳሪያ፣ አላቂ እና የፅዳት መሳሪያዎች ኤሌክትሮኒክስ ፤ ፈርኒቸሮች ሞተርሳይክሎች ፣ደንብ ልብስ፣ የመኪና ጎማዎች እና የግንባታ እቃዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል:: በዚሁ መሰረት ተጫራቾች