Procurement of Stationary Materials
Tender Information
| Title | Procurement of Stationary Materials |
| Description | Lot 005 procurement office supplies, stationary material and machinery equipment for moyale custom branch office 2026/2018 |
| Procuring Entity | Ethiopian Customs Commission |
| Reference No | ECC-NCB-G-0021-2019-PUR |
| Procurement Method | Open |
| Submission Deadline | 2026-09-02 10:30:00 |
| Invitation Date | 2026-08-31 15:43:35 |
| Procurement Type | Shopping |
| Award Type | Item based |
Contact Information
| Physical Address: | Next to commercial bank of Ethiopia Gambo branch, Room moyale Customs branch office new building 2nd floor room 13 Moyale, Ethiopia |
| Contact Details: | Tel: +251 464441702 Email: moyaleccb.mgt@gmail.com |
| Mailing Address: | P.O. Box 45, Postal Code: 00 |
No specific eligibility requirements provided.
Bid Security
Amount: 0 ETB
Terms and Conditions
ግዥው አላቂ የቢሮ የዕቃዎችና የቋሚ ዕቃዎች ግዥ ሲሆን በተጠየቀው ዝርዝር መግለጫ(SPECIFICATION) እና መስፈርት መሠረት መቅረብ አለበት::
ተጨረቾች ዋጋ የሚሞሉበትን የዕቃዉን ዓይነት BRAND የመጥቀስ ግዴታ አለባቸዉ፡፡
ተጫረቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በሁለት (2) ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ የአላቂ ዕቃዎችን ናሙና እስከ ሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በአካል ቀርበዉ የማቅረብ ግዴታ አለባቸዉ፡፡ከተባለዉ ቀን በኋላ የሚቀርብ ናሙና ተቀባይነት የለዉም፡፡(ለአላቂ ዕቃዎች ብቻ)
ናሙና ያላቀረበ ተጫረች/ድርጅት/ ወደ ቀጣይ ፋይናንሽያል ግምገማ አያልፍም፡፡(ለአላቂ ዕቃዎች ብቻ)
አሸናፊ የሚሆን ተጫረች/ድርጅት/ አላቂ ዕቃዎችም ሆነ ቋሚ ዕቃዎችን እስከ ግዥ ፈጻሚ መስሪያ ቤት ንብረት ክፍል ገቢ እስከሚደረግ ድረስ ያለዉን ሙሉ ወጪ በራሱ የመሸፈን ግዴታ አለበት (የማጓጓዣ፤የመጫኛ፤የማዉረጃ እና ሌሎችም ዕቃዎችን ከማስረከብ ጋር የተያያዙ የትኛዉንም ወጪዎች በራሱ የመሸፈን ግዴታ አለበት)
ርክክብ የሚደረግበት ቦታ የሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ነዉ፡፡
ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
ተጨረቾች ዋጋ የሚሞሉበትን የዕቃዉን ዓይነት BRAND የመጥቀስ ግዴታ አለባቸዉ፡፡
ተጫረቾች ይህ ጨረታ ከወጣበት ቀን ጀምሮ በሚቆጠር በሁለት (2) ተከታታይ የስራ ቀናት ዉስጥ የአላቂ ዕቃዎችን ናሙና እስከ ሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት በአካል ቀርበዉ የማቅረብ ግዴታ አለባቸዉ፡፡ከተባለዉ ቀን በኋላ የሚቀርብ ናሙና ተቀባይነት የለዉም፡፡(ለአላቂ ዕቃዎች ብቻ)
ናሙና ያላቀረበ ተጫረች/ድርጅት/ ወደ ቀጣይ ፋይናንሽያል ግምገማ አያልፍም፡፡(ለአላቂ ዕቃዎች ብቻ)
አሸናፊ የሚሆን ተጫረች/ድርጅት/ አላቂ ዕቃዎችም ሆነ ቋሚ ዕቃዎችን እስከ ግዥ ፈጻሚ መስሪያ ቤት ንብረት ክፍል ገቢ እስከሚደረግ ድረስ ያለዉን ሙሉ ወጪ በራሱ የመሸፈን ግዴታ አለበት (የማጓጓዣ፤የመጫኛ፤የማዉረጃ እና ሌሎችም ዕቃዎችን ከማስረከብ ጋር የተያያዙ የትኛዉንም ወጪዎች በራሱ የመሸፈን ግዴታ አለበት)
ርክክብ የሚደረግበት ቦታ የሞያሌ ጉምሩክ ቅ/ጽ/ቤት ንብረት ክፍል ነዉ፡፡
ቅ/ጽ/ቤቱ የተሻለ አማረጭ ካገኘ ጨረታውን በከፊልም ሆነ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡
