በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በእንስሳት እና አሣ ሀብት ልማት ቢሮ በክልሉ በጦርነት የተጐዱ አካባቢዎች የእንስሳት መሰረተ ልማቶችን መልሶ ማቋቋም ፕሮጀክት ለፕሮጀክቱ አገልግሎት የሚውል በ2018 ዓ.ም በሪስቶር ፕሮጀክት በጀት የሞተር ሳይክል እና የመኪና ጎማ በሀገር ውስጥ ገበያ በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት የባሕር ዳር ሪጅን ከዚህ በታች የተገለጹትን የተለያዩ የቢሮ መገልገያ ዕቃዎች እና የተሸከርካሪ ዕቃዎች በግልጽ ጨረታ ተጫራቾችን አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ አላቂና ቋሚ እቃዎች የጽህፈት መሳሪያ፣ የመኪና ጎማ ፣ የመኪና መለዋወጫ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና የጽዳት እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በኦሮሚያ ክልላዊ መስተዳድር በጉጂ ዞን የኡራጋ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት የተለያዩ እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
The Federal Democratic Republic of Ethiopia Industrial Parks Development Corporation (IPDC)
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በሰ/ሸዋ ዞን የመንዝ ቀያ ገብረኤል ወረዳ ገንዘብ ፅ/ቤት የግዥ ቡድን ለመንዝ ቀያ ገብርኤል ወረዳ/ ሴክተር መስሪያ ቤቶች በመደበኛ በጀት እና በሴፍትኔት በጀት ከዚህ በታች የተዘረዘሩትን እቃዎች አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በጉራጌ ዞን በጉመር ወረዳ ፋይናንስ ፅ/ቤት ለ2019 በጀት ዓመት ለወረዳው የሚያስፈልጉ አጠቃላይ የጽሕፈት መሳሪያዎች፣ አልባሳት፣ ኤሌክትሮኒክስ፣ ፈርኒቸር፣ ሞተር ሳይክሎች፣ የመኪና እና የሞተር ጎማዎች፣ የህንፃ መሳሪያ፣ የፅዳት ዕቃዎች፣ ውሃ ዕቃዎች፣ የመኪና እስፔርፓርቶችና የእንሰሳ መድሀኒቶች በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በአዲስ አበባ አስተዳደር በቦሌ ከፍለ ከተማ ወረዳ 05 ፋይናንስ ጽ/ቤት በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት እና ለማሰራት ይፈልጋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የኩዩ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በ2019 ዓ.ም በስሩ ላሉ ሴክተር መ/ቤቶች የጽህፈት መሣሪያዎችን፣ የጽዳት እቃዎችን፣ ቋሚ የቢሮ ዕቃዎችን፣ የኤሌክትሮኒከስ ዕቃዎችን፣ የተለያዩ የመኪና ጎማዎችን እና የሠራተኞች ደንብ ልብስ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
የጎማ፣ ከስመዳሪያና ፍሳፕ ግዥ የጨረታ ማስታወቂያ የጨረታ ቁጥር ሲ.ግ.ሥ.ኮ/ብግጨ/01/2018/19
ፐብሊክ ሰርቪስ ትራንስፖርት አገልግሎት ከዚህ በታች የተዘረዘሩ ኦሪጅናል የመኪና መለዋወጫ እቃዎች እና ሌሎች አገልግሎት መስፈርቱን የሚያሟሉ ተጫራቾችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ክልላዊ መንግስት በደቡብ ወሎ መስተዳደር ዞን የመቅደላ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት በወረዳው ላሉ ሴክተር መስሪያ ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ -
ጭሮ ሪጅን የመኪኖች ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ በዘርፉ ከተሰማሩ ድርጅቶች ላይ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
የስደተኞችና ተመላሾች አገልግሎት ለሚገለገልባቸው ተሽከርካሪዎች የተለያዩ መለዋወጫዎችን፣ ጎማዎችን እና ባትሪዎችን በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልላዊ መንግስት በጉራጌ ዞን የእምድብር ከተማ አስተዳደር ፋይናንስ ጽ/ቤት ለእምድብር ከተማ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል የተለያዩ በሎት የተከፋፈሉ ማለትም ሎት 1 የእስቴሽነሪ አይነቶች ሎት 2 የመኪና ጎማ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል፡፡
በደቡብ ወሎ ዞን የአርጎባ ብሄረሰብ ልዩ ወረዳ ገንዘብ ጽ/ቤት አገልግሎት ለሚሰጣቸው የወረዳው ሴክተር መ/ቤቶች በ2019 በጀት አመት ለሴክተር መስሪያ ቤቶች የመኪና መለዋወጫ እቃዎችና የመኪና ጎማዎች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል።
የአንፆ/ገ/ወ/ገንዘብ/ጽ/ቤት ግዥ/ንብ/አስ/ቡድን አገልግሎት ለሚሰጣቸው ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውል
የደቡብ ምዕራብ ሸዋ ዞን ገንዘብ ጽ/ቤት ለዞኑ መንግስታዊ መ/ቤቶች የ2019 በጀት ዓመት አንደኛ ዙር የደንብ ልብሶችን፤ የጽህፈት መሳሪያዎችን፤ የጽዳት ዕቃዎችን፤ የመኪና ጎማዎችን፤ ቋሚ የቢሮ ፈርኒቸሮችን እና ልዩ ልዩ የኤሌከትሮኒክስ ዕቃዎች ግዢ ከአገር ውስጥ ተጫራቾች በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ስለሚፈልግ በጨረታው የተዘረዘሩትን መመሪያዎች አሟልተው መገኘት ይኖርባቸዋል፡፡
በኦሮሚያ ክልል በጅማ ዞን የማና ወረዳ ገ/ጽ/ቤት በወረዳው ለሚገኙ የመንግስት መስሪያ ቤቶች በ2019 የበጀት ዓመት የሚያስፈልጉ፤- የጽሕፈት፣ የጽዳት መሳሪዎች፣ አላቂ የጽሕፈት ቤት እቃዎች፣ የህትመት ስራዎችን ቋሚ የመስሪያ ቤት መሳሪዎች የተለያዩ የምግብ አይነቶች እና ጊባቶቸ የደንብ ልብሶች፣ የግንባታ እና የእድሳት እቃዎች፣የኤለክትሮኒከስ እቃዎች፣ የተለያዩ ሞተር ሳይከሎች፣ ጀነሬተሮች እና የሞተር
የጽህፈት መሣሪያዎች፣ የጽዳት ዕቃዎች እና የቀላል ተሽከርካሪ ጎማዎች ግዥ