በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2019 ዓ.ም በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ አላቂና ቋሚ እቃዎች የጽህፈት መሳሪያ፣ የመኪና ጎማ ፣ የመኪና መለዋወጫ የኤሌክትሮኒክስ እቃዎች እና የጽዳት እቃዎች በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል።
በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ከተማና መሰረተ ልማት ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት በከተማው ውስጥ በተለያዩ አካባቢዎች የሚሠሩ ግንባታዎችን ለማሠራት እና የተለያዩ ዕቃዎችን በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መግዛት ይፈልጋል
በአማራ ብሄራዊ ከልላዊ መንግስት በዋግ ኸምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት በ2018 ዓም በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ንግድ ጽ/ቤት የገበያ ማእከል የህንጻ ግንባታ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ማሰራት ማስገንባት ይፈልጋል፡፡
በአማራ ብሄራዊ ክልላዊ መንግስት በዋግ ኽምራ ብሄረሰብ አስተዳደር ዞን የሰቆጣ ከተማ አስተዳደር ገንዘብ ጽ/ቤት ለ2018 ዓ.ም በጀት ዓመት በከተማ አስተዳደሩ ለሚገኙ ሴክተር መ/ቤቶች አገልግሎት የሚውሉ አላቂና ቋሚ እቃዎች የጽህፈት መሳሪያ ፣ የመኪና ጎማ ፣ የመኪና መለዋወጫ ፣ የኤሌክተሮኒከስ እቃዎች ፣ የጽዳት እቃዎች የደንብ ልብስ የሞተር ሳይክል መለዋወጫ እና የስፖርት ትጥቅ በግልፅ ጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል፡፡
ግልጽ የጨረታ ማስታወቂያ